am_ezk_text_udb/30/01.txt

5 lines
556 B
Plaintext

\c 30 \v 1 1. ያህዌ ሌላም መልእክት ሰጠኝ፤
\v 2 2. እንዲህም አለኝ ‹‹የሰው ልጅ ሆይ፣ ግብፅ ላይ ስለሚደርሰው ትንቢት ተናገር፡፡ እንዲህም በል ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል፤ ‹በዚያ ቀን አስጨናቂ ነገር ስለሚሆን ዋይ ብለህ አልቅስ፡፡
\v 3 3. ቀኑ ቅርብ ነው፤
በዚያ ቀን እኔ ያህዌ ሕዝብን እቀጣለሁ
የድቅድቅ ደመና ቀን፤ ለሕዝቦችም የመከራ ቀን ይሆናል፡፡