Tue Oct 16 2018 12:39:05 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
ba715e63e2
commit
d9c5d9214e
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 24 24. ሰማያዊ ልብሶችን፣ የተጠለፉ ጨርቆችንና የተለያየ መልክ ያላቸውን የተጠቀለሉ ስጋጃዎች በገመድ አስረው ያመጡልሽ ነበር፡፡
|
||||
\v 25 25. የተርሴስ መርከቦች ሸቀጥሽን ያጓጉዙልሽ ነበር፣ ደሴት ላይ ያሉ ግምጃ ቤቶችሽ ታላቅ ክብር ባስገኙልሽ ነገሮች ሁሉ ተሞልተው ነበር፡፡
|
||||
\v 24 ሰማያዊ ልብሶችን፣ የተጠለፉ ጨርቆችንና የተለያየ መልክ ያላቸውን የተጠቀለሉ ስጋጃዎች በገመድ አስረው ያመጡልሽ ነበር፡፡
|
||||
\v 25 የተርሴስ መርከቦች ሸቀጥሽን ያጓጉዙልሽ ነበር፣ ደሴት ላይ ያሉ ግምጃ ቤቶችሽ ታላቅ ክብር ባስገኙልሽ ነገሮች ሁሉ ተሞልተው ነበር፡፡
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 26 26. የመርከቦችሽ መሪዎች ሸቀጥ የሞሉባቸው መርከቦችን ይዘው ባሕር አቋርጠው ሄደው ነበር፤ ነገር ግን የምሥራቅ ብርቱ ነፋስ እነዚያን መርከቦች ሰባበረ፡፡
|
||||
\v 27 27. የመርከቡ ሠራተኞች፣ ነጋዴዎችና ወታደሮች የነበሩበት ውድ ዕቃዎች የጫነው መርከብ ወደመ፤ ውስጡ የነበረው ሁሉ ወደ ባሕር ሰጠመ፡፡
|
||||
\v 26 የመርከቦችሽ መሪዎች ሸቀጥ የሞሉባቸው መርከቦችን ይዘው ባሕር አቋርጠው ሄደው ነበር፤ ነገር ግን የምሥራቅ ብርቱ ነፋስ እነዚያን መርከቦች ሰባበረ፡፡
|
||||
\v 27 የመርከቡ ሠራተኞች፣ ነጋዴዎችና ወታደሮች የነበሩበት ውድ ዕቃዎች የጫነው መርከብ ወደመ፤ ውስጡ የነበረው ሁሉ ወደ ባሕር ሰጠመ፡፡
|
|
@ -1,9 +1,9 @@
|
|||
\v 28 28. የመርከበኞችሽን ጩኸት የሰሙ፣
|
||||
\v 28 የመርከበኞችሽን ጩኸት የሰሙ፣
|
||||
ባሕሩ ዳርቻ ያሉ ከተሞች ሰዎች ተናወጡ፡፡
|
||||
\v 29 29. ቀዛፊዎች ሁሉ፣ መርከባቸውን ጥለው ይሄዳሉ
|
||||
\v 29 ቀዛፊዎች ሁሉ፣ መርከባቸውን ጥለው ይሄዳሉ
|
||||
መርከብ ነጂዎችና መርከበኞችም ሁሉ ወርደው
|
||||
ባሕሩ ዳር ይቆማሉ፡፡
|
||||
\v 30 30. አንቺ ላይ ከደረሰው የተነሣ ድምፃቸውን
|
||||
\v 30 አንቺ ላይ ከደረሰው የተነሣ ድምፃቸውን
|
||||
ከፍ አድርገው አምርረው አለቀሱ፡፡
|
||||
ራሳቸው ላይ ትቢያ ነስንሰው
|
||||
ዐመድ ላይ ተንከባለሉ
|
|
@ -1,10 +1,10 @@
|
|||
\v 31 31. ስለ አንቺም በማዘን ጠጉራቸውን ተላጭተው
|
||||
\v 31 ስለ አንቺም በማዘን ጠጉራቸውን ተላጭተው
|
||||
ማቅ ይለብሳሉ፤ ምርር ብለውም ያለቅሳሉ፡፡
|
||||
\v 32 32. አንቺ ላይ ከደረሰው የተነሣም እንዲህ እያሉ
|
||||
\v 32 አንቺ ላይ ከደረሰው የተነሣም እንዲህ እያሉ
|
||||
ሙሾ ያወርዳሉ፤
|
||||
‹ባሕር ውጦት የቀረ ጢሮስን የመሰለ
|
||||
ከተማ ከቶውንም አልነበረም፡፡
|
||||
\v 33 33. ነጋዴዎችሽ የሚያቀርቧቸው ሸቀጦች
|
||||
\v 33 ነጋዴዎችሽ የሚያቀርቧቸው ሸቀጦች
|
||||
የተለያዩ አገር ሰዎችን ደስ ያሰኙ ነበሩ፡፡
|
||||
ከአንቺ ጋር ካደረጉት ግብይት ካገኙት
|
||||
ገንዘብ የተነሣ በሩቅ አገሮች ያሉ ነገሥታት
|
||||
|
|
|
@ -1,11 +1,11 @@
|
|||
\v 34 34. አሁን ግን ከተማሽ ባሕር ውስጥ እንደ ጠፋ
|
||||
\v 34 አሁን ግን ከተማሽ ባሕር ውስጥ እንደ ጠፋ
|
||||
መርከብ ሆናለች፤ ውስጧ የነበረው ሁሉ ወድሞ
|
||||
ወደ ባሕሩ ጥልቅ ወርዷል፡፡
|
||||
\v 35 35. አንቺ ላይ በደረሰው ምክንያት
|
||||
\v 35 አንቺ ላይ በደረሰው ምክንያት
|
||||
በባሕሩ ጠረፍ የሚኖሩ ሁሉ ደንግጠዋል፡፡
|
||||
ንጉሦቻቸው በፍርሀት ራዱ
|
||||
ፊታቸውም ተለዋውጦአል፡፡
|
||||
\v 36 36. አንቺ ላይ የደረሰውን ጥፋት ማመን ከብዷቸው
|
||||
\v 36 አንቺ ላይ የደረሰውን ጥፋት ማመን ከብዷቸው
|
||||
የሌሎች አገር ንጉሦች ራሳቸውን ነቀነቁ
|
||||
አሁን ከተማሽ ጠፍታለች
|
||||
ለዘላለምም አትገኝም፡፡››
|
|
@ -1,9 +1,9 @@
|
|||
\c 28 \v 1 1. ከዚያም ያህዌ ሌላ መልእክት ሰጠኝ፤ እንዲህም አለኝ፤
|
||||
\v 2 2. ‹‹የሰው ልጅ ሆይ፣ ለጢሮስ ንጉሥ ይህን የጌታ ያህዌን መልእክት ንገረው፤
|
||||
\c 28 \v 1 ከዚያም ያህዌ ሌላ መልእክት ሰጠኝ፤ እንዲህም አለኝ፤
|
||||
\v 2 ‹‹የሰው ልጅ ሆይ፣ ለጢሮስ ንጉሥ ይህን የጌታ ያህዌን መልእክት ንገረው፤
|
||||
‹ልብህ በትዕቢት ተነሣሥቶ እኔ አምላክ ነኝ፣
|
||||
ባሕሩ መካከል ባለ ዙፋን ላይ ስለ ተቀመጥሁ
|
||||
ማንም ሊነካኝ አይችልም ብለሃል፡፡
|
||||
አምላክ ነኝ ብትልም፣ አንተ ሰው
|
||||
እንጂ አምላክ አይደለህም፡፡
|
||||
\v 3 3. ከዳንኤል ይበልጥ ጥበበኛ የሆንህ ይመስልሃል
|
||||
\v 3 ከዳንኤል ይበልጥ ጥበበኛ የሆንህ ይመስልሃል
|
||||
ከአንተ የሚሰወር ምስጢር እንደሌለ ታስባለህ፡፡
|
|
@ -1,5 +1,4 @@
|
|||
\v 4 4. በጥበብህና በብልኀትህ እጅግ ሀብታም ሆነሃል
|
||||
\v 4 በጥበብህና በብልኀትህ እጅግ ሀብታም ሆነሃል
|
||||
ብዛት ያለው ወርቅና ብርም አከማችተሃል፤
|
||||
\v 5 5. በንግድ ሥራህ ጥበበኛና አስተዋይ በመሆን ሀብት
|
||||
ማግኘትህ እውነት ነው፤ ይሁን እንጂ፣ በሀብትህ ታብየሃል፡፡
|
||||
|
||||
\v 5 በንግድ ሥራህ ጥበበኛና አስተዋይ በመሆን ሀብት
|
||||
ማግኘትህ እውነት ነው፤ ይሁን እንጂ፣ በሀብትህ ታብየሃል፡፡
|
|
@ -1,6 +1,6 @@
|
|||
\v 6 6. ስለዚህ ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል፣
|
||||
\v 6 ስለዚህ ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል፣
|
||||
እንደ አምላክ ጥበበኛ ነኝ ብለህ ስላሰብህ
|
||||
\v 7 7. አገርህን የሚያጠቁ ባዕዳን ወራሪዎች አመጣብሃለሁ
|
||||
\v 7 አገርህን የሚያጠቁ ባዕዳን ወራሪዎች አመጣብሃለሁ
|
||||
አንተ ላይ ካደረጉት የተነሣም ሌሎች መንግሥታት
|
||||
እጅግ ይሸበራሉ፡፡
|
||||
ሰይፋቸውን መዝዘው ይመቱሃል
|
||||
|
|
|
@ -1,6 +1,6 @@
|
|||
\v 8 8. ወደ መቃብርህ ያወርዱሃል፤ ባሕር ውስጥ እንደሚሞቱ አሰቃቂ ሞት ትሞታለህ፡፡
|
||||
\v 9 9. ስለዚህ አንተ ሰው እንጂ አምላክ አለመሆንህን
|
||||
\v 8 ወደ መቃብርህ ያወርዱሃል፤ ባሕር ውስጥ እንደሚሞቱ አሰቃቂ ሞት ትሞታለህ፡፡
|
||||
\v 9 ስለዚህ አንተ ሰው እንጂ አምላክ አለመሆንህን
|
||||
ስለሚያውቁ ለገዳዮችህ አምላክ ነኝ ብለህ አትነግራቸውም፡፡
|
||||
\v 10 10. በባዕድ አገር ሰዎች እጅ በእግዚአብሔር የማያምኑ
|
||||
\v 10 በባዕድ አገር ሰዎች እጅ በእግዚአብሔር የማያምኑ
|
||||
ሰዎችን ሞት ትሞታለህ፡፡ እኔ ያህዌ ተናግሬአለሁና ይህ
|
||||
በእርግጥ ይሆናል፡፡››
|
|
@ -1,8 +1,8 @@
|
|||
\v 11 11. ያህዌ ይህንንም መልእክት ሰጠኝ፤
|
||||
\v 12 12. ‹‹ስለ ጢሮስ ንጉሥ ይህን ሙሾ አውርድ፤ ጌታ ያህዌ የሚለውን ንገረው
|
||||
\v 12 ‹‹ስለ ጢሮስ ንጉሥ ይህን ሙሾ አውርድ፤ ጌታ ያህዌ የሚለውን ንገረው
|
||||
‹ፍጽምና የተሞላህ፣
|
||||
እጅግ ጥበበኛና ውብ ነበርህ፡፡
|
||||
\v 13 13. እጅግ ባማረው የኤደን አትክልት ቦታ ስለ ነበርህ
|
||||
\v 13 እጅግ ባማረው የኤደን አትክልት ቦታ ስለ ነበርህ
|
||||
በጣም ደስ የሚል ሕይወት ነበረህ፤
|
||||
ሰርድዮን፣ ቶጳዝዮን፣ አልማዝ፣ ቢረሌ መረግድ፣
|
||||
አያሰጲድ፣ ስንፔርና ባሉር በሚባሉ የከበሩ ድንጋዮች
|
||||
|
|
Loading…
Reference in New Issue