Tue Oct 16 2018 13:13:06 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
263f8ab5b2
commit
d8947d105c
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 9 9. ስለዚህ የሕዝቤ እረኞች ሆይ፣ እኔን ስሙ፡፡
|
||||
\v 10 10. በእናንተ በመሪዎች ላይ ተነሥቻለሁ፤ ሕዝቤ ላይ ባደረሳችሁት በደል እቀጣችኃለሁ፤ ከእንግዲህ ራሳችሁን፣ መመገብ እንዳትችሉ ሕዝቤን እንዳታሰማሩ አደርጋለሁ፡፡ ሕዝቤን ከእናንተ አስጥላለሁ፤ ከእንግዲህ መብል አይሆኑላችሁም፡፡
|
||||
\v 9 ስለዚህ የሕዝቤ እረኞች ሆይ፣ እኔን ስሙ፡፡
|
||||
\v 10 በእናንተ በመሪዎች ላይ ተነሥቻለሁ፤ ሕዝቤ ላይ ባደረሳችሁት በደል እቀጣችኃለሁ፤ ከእንግዲህ ራሳችሁን፣ መመገብ እንዳትችሉ ሕዝቤን እንዳታሰማሩ አደርጋለሁ፡፡ ሕዝቤን ከእናንተ አስጥላለሁ፤ ከእንግዲህ መብል አይሆኑላችሁም፡፡
|
|
@ -1,3 +1,3 @@
|
|||
\v 11 11. ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላልና እኔ ራሴ በጐቼን እፈልጋቸዋለሁ፡፡
|
||||
\v 12 12. እረኛ በጐቹን እንደሚንከባከብ ሁሉ፣ እኔም እናንተ የበተናችኃቸው በጐቼን እታደጋቸዋለሁ፡፡
|
||||
\v 13 13. ከአገሮች ሁሉ መልሼ አምጥቼ፣ በገዛ ምድራቸው አኖራቸዋለሁ፡፡ በእስራኤል ኮረብቶች በወንዝ ዳርና በምድሪቱ ባሉ መልካም የግጦሽ ቦታዎች በጐቼን አሰማራለሁ፡፡
|
||||
\v 11 ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላልና እኔ ራሴ በጐቼን እፈልጋቸዋለሁ፡፡
|
||||
\v 12 እረኛ በጐቹን እንደሚንከባከብ ሁሉ፣ እኔም እናንተ የበተናችኃቸው በጐቼን እታደጋቸዋለሁ፡፡
|
||||
\v 13 ከአገሮች ሁሉ መልሼ አምጥቼ፣ በገዛ ምድራቸው አኖራቸዋለሁ፡፡ በእስራኤል ኮረብቶች በወንዝ ዳርና በምድሪቱ ባሉ መልካም የግጦሽ ቦታዎች በጐቼን አሰማራለሁ፡፡
|
|
@ -1,3 +1,3 @@
|
|||
\v 14 14. ተራሮች ላይ ባሉ መልካም መሰማሪያ ቦታዎች አሰማራቸዋለሁ፤ በመልካም ግጦሽ ያርፋሉ፡፡
|
||||
\v 15 15. እኔ ራሴ በጐቼን አሰማራለሁ፤ እመስጋችኃለሁም ይላል ጌታ ያህዌ፡፡
|
||||
\v 16 16. የጠፋውን እፈልጋለሁ፤ የባዘነውን መልሼ አመጣዋለሁ፤ የተጐዳውን እጠግናለሁ፤ የደከመውን አበረታለሁ፤ የወፈረውንና የበረታውን ግን አጠፋለሁ፤ መንጋውን በፍትሕ እጠብቃለሁ፡፡
|
||||
\v 14 ተራሮች ላይ ባሉ መልካም መሰማሪያ ቦታዎች አሰማራቸዋለሁ፤ በመልካም ግጦሽ ያርፋሉ፡፡
|
||||
\v 15 እኔ ራሴ በጐቼን አሰማራለሁ፤ እመስጋችኃለሁም ይላል ጌታ ያህዌ፡፡
|
||||
\v 16 የጠፋውን እፈልጋለሁ፤ የባዘነውን መልሼ አመጣዋለሁ፤ የተጐዳውን እጠግናለሁ፤ የደከመውን አበረታለሁ፤ የወፈረውንና የበረታውን ግን አጠፋለሁ፤ መንጋውን በፍትሕ እጠብቃለሁ፡፡
|
|
@ -1,3 +1,3 @@
|
|||
\v 17 17. መንጋዬ ስለሆናችሁ ስለ እናንተ ግን ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል፣ ‹በመካከላችሁ እፈርዳለሁ፤ ሰላማዊውን ከግፈኛውና ከጉልበተኛው እለያለሁ፡፡
|
||||
\v 18 18. ሌሎችን የምትበድሉ እናንተ መሰማሪያውን ቦታ ሁሉ ለብቻችሁ መያዝ፣ መልካሙን ሣር በእግራችሁ መረጋገጥ፣ የተረፈውንም ውሃ ማደፍረስ የለባችሁም፡፡
|
||||
\v 19 19. የረጋገጣችሁትን ሣር እንዲበሉ፣ ያደፈረሳችሁትን ውሃ እንዲጠጡ፣ ሕዝቤን ታስገድዳላችሁ!
|
||||
\v 17 መንጋዬ ስለሆናችሁ ስለ እናንተ ግን ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል፣ ‹በመካከላችሁ እፈርዳለሁ፤ ሰላማዊውን ከግፈኛውና ከጉልበተኛው እለያለሁ፡፡
|
||||
\v 18 ሌሎችን የምትበድሉ እናንተ መሰማሪያውን ቦታ ሁሉ ለብቻችሁ መያዝ፣ መልካሙን ሣር በእግራችሁ መረጋገጥ፣ የተረፈውንም ውሃ ማደፍረስ የለባችሁም፡፡
|
||||
\v 19 የረጋገጣችሁትን ሣር እንዲበሉ፣ ያደፈረሳችሁትን ውሃ እንዲጠጡ፣ ሕዝቤን ታስገድዳላችሁ!
|
|
@ -1,3 +1,2 @@
|
|||
\v 20 20. ስለዚህ ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል፣ በሰባው በግና በከሳው በግ መካከል እኔ ራሴ እፈርዳለሁ፡፡
|
||||
\v 21 21. እናንተ በጐድናችሁና በትከሻችሁ እየገፈተራችሁ ደካሞች እንሰሶችን በቀንዳችሁ ወግታችሁ፣ ከመልካሙ ግጦሽ ቦታ ሁሉንም ወደ ሩቅ ቦታ ታባርሩአቸዋላችሁ፡፡
|
||||
|
||||
\v 20 ስለዚህ ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል፣ በሰባው በግና በከሳው በግ መካከል እኔ ራሴ እፈርዳለሁ፡፡
|
||||
\v 21 እናንተ በጐድናችሁና በትከሻችሁ እየገፈተራችሁ ደካሞች እንሰሶችን በቀንዳችሁ ወግታችሁ፣ ከመልካሙ ግጦሽ ቦታ ሁሉንም ወደ ሩቅ ቦታ ታባርሩአቸዋላችሁ፡፡
|
|
@ -1,3 +1,3 @@
|
|||
\v 22 22. እኔ ሕዝቤን አድናለሁ፤ ከእንግዲህም ለንጥቂያ አይዳረጉም፤ በሰዎች መካከል እፈርዳለሁ፡፡
|
||||
\v 23 23. በእነርሱ ላይ እንደ ንጉሥ ዳዊት ያለ መሪ እሾማለሁ፤ ያ መሪ እረኛቸው ይሆናል፡፡
|
||||
\v 24 24. ያህዌ አምካቸው፣ ንጉሥ ዳዊትም ንጉሣቸው ይሆናል፤ እኔ ያህዌ ተናግሬአለሁና ይህ ይሆናል፡፡
|
||||
\v 22 እኔ ሕዝቤን አድናለሁ፤ ከእንግዲህም ለንጥቂያ አይዳረጉም፤ በሰዎች መካከል እፈርዳለሁ፡፡
|
||||
\v 23 በእነርሱ ላይ እንደ ንጉሥ ዳዊት ያለ መሪ እሾማለሁ፤ ያ መሪ እረኛቸው ይሆናል፡፡
|
||||
\v 24 ያህዌ አምካቸው፣ ንጉሥ ዳዊትም ንጉሣቸው ይሆናል፤ እኔ ያህዌ ተናግሬአለሁና ይህ ይሆናል፡፡
|
|
@ -1,3 +1,3 @@
|
|||
\v 25 25. ከእስራኤል ሕዝብ ጋር የሰላም ኪዳን አደርጋለሁ፤ ሰላምን እሰጣቸዋለሁ፡፡ ከዚያም ሕዝቤ በምድረ በዳውና በዱሩ እንኳ ሳይቀር፣ በሰላም መኖር እንዲችሉ ከእስራኤል ምድር የዱር አራዊትን አስወግዳሁ፡፡
|
||||
\v 26 26. እነርሱንና የምድሬን ኮረብቶች እባርካለሁ፤ በወቅቱ ዝናብ እሰጣቸዋለሁ፤ ዝናቡም የበረከት ዝናብ ይሆናል፡፡
|
||||
\v 27 27. ዛፎች ፍሬ ይሰጣሉ፤ መሬቱም እህል ያበቅላል፣ ሕዝቤ በሰላም በምድራቸው ይኖራሉ፡፡ በባርት ከገዟቸው ስታደጋቸው፣ እኔ ያህዌ የተናገርሁትን ለማድረግ ኃይል እንዳለኝ ያውቃሉ፡፡
|
||||
\v 25 ከእስራኤል ሕዝብ ጋር የሰላም ኪዳን አደርጋለሁ፤ ሰላምን እሰጣቸዋለሁ፡፡ ከዚያም ሕዝቤ በምድረ በዳውና በዱሩ እንኳ ሳይቀር፣ በሰላም መኖር እንዲችሉ ከእስራኤል ምድር የዱር አራዊትን አስወግዳሁ፡፡
|
||||
\v 26 እነርሱንና የምድሬን ኮረብቶች እባርካለሁ፤ በወቅቱ ዝናብ እሰጣቸዋለሁ፤ ዝናቡም የበረከት ዝናብ ይሆናል፡፡
|
||||
\v 27 ዛፎች ፍሬ ይሰጣሉ፤ መሬቱም እህል ያበቅላል፣ ሕዝቤ በሰላም በምድራቸው ይኖራሉ፡፡ በባርት ከገዟቸው ስታደጋቸው፣ እኔ ያህዌ የተናገርሁትን ለማድረግ ኃይል እንዳለኝ ያውቃሉ፡፡
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 28 28. ከእንግዲህ ለሌሎች ሕዝቦች ንጥቂያ አይሆኑም፤ የዱር አራዊትም አያጠቋቸውም፡፡ የሚያስፈራቸው ሳይኖር በሰላም ይኖራሉ፡፡
|
||||
\v 29 29. ምድራቸው ሰላማዊና መልካም ምርት እንዲሰጥ አደርጋለሁ፤ ከእንግዲህ ራብ አይኖርም፤ ከእንግዲህ አሕዛብ አያፌዙባቸውም፡፡
|
||||
\v 28 ከእንግዲህ ለሌሎች ሕዝቦች ንጥቂያ አይሆኑም፤ የዱር አራዊትም አያጠቋቸውም፡፡ የሚያስፈራቸው ሳይኖር በሰላም ይኖራሉ፡፡
|
||||
\v 29 ምድራቸው ሰላማዊና መልካም ምርት እንዲሰጥ አደርጋለሁ፤ ከእንግዲህ ራብ አይኖርም፤ ከእንግዲህ አሕዛብ አያፌዙባቸውም፡፡
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 30 30. ያኔ እኔ ያህዌ አምላካቸው መሆኔን ያውቃሉ፤ የእስራኤል ሕዝብ ሕዝቤ መሆኑንም ያውቃሉ፡፡
|
||||
\v 31 31. እንደ በጐች የማሰማራችሁ እናንተ ሕዝቤ ናችሁ፤ እኔም አምላካችሁ እሆናለሁ›› ይላል ጌታ ያህዌ፡፡
|
||||
\v 30 ያኔ እኔ ያህዌ አምላካቸው መሆኔን ያውቃሉ፤ የእስራኤል ሕዝብ ሕዝቤ መሆኑንም ያውቃሉ፡፡
|
||||
\v 31 እንደ በጐች የማሰማራችሁ እናንተ ሕዝቤ ናችሁ፤ እኔም አምላካችሁ እሆናለሁ›› ይላል ጌታ ያህዌ፡፡
|
|
@ -1,3 +1,3 @@
|
|||
\c 35 \v 1 1. ያህዌ ሌላም መልእክት ሰጠኝ፤ እንዲህም አለኝ፤
|
||||
\v 2 2. የሰው ልጅ ሆይ፣ ወደ ኤዶም ፊትህን አዙር፤ በሕዝቡም ላይ ትንቢት ተናገር፡፡ እንዲህም በል፤
|
||||
\v 3 3. በኤዶም በሴይር ተራራ አጠገብ በምትኖር አንተ ላይ ተነሥቼብሃለሁ፤ እጄን በአንተ ላይ አደርጋሁ፤ አገርህን አፈራርሳሁ፡፡
|
||||
\c 35 \v 1 ያህዌ ሌላም መልእክት ሰጠኝ፤ እንዲህም አለኝ፤
|
||||
\v 2 የሰው ልጅ ሆይ፣ ወደ ኤዶም ፊትህን አዙር፤ በሕዝቡም ላይ ትንቢት ተናገር፡፡ እንዲህም በል፤
|
||||
\v 3 በኤዶም በሴይር ተራራ አጠገብ በምትኖር አንተ ላይ ተነሥቼብሃለሁ፤ እጄን በአንተ ላይ አደርጋሁ፤ አገርህን አፈራርሳሁ፡፡
|
|
@ -1,3 +1,3 @@
|
|||
\v 4 4. ከተሞችህን አጠፋለሁ፤ ሰው ሁሉ ይሰደዳል፡፡ ይህ በሚሆንበት ጊዜ እኔ ያህዌ የተናገርሁትን ለማድረግ ኃይል እንዳለኝ ታውቃላችሁ፡፡
|
||||
\v 5 5. ሁሌም የእስራኤል ሕዝብ ጠላት ነበራችሁ፤ ታላቅ መከራ በደረሰባቸው ጊዜ፣ ጠላት ባጠቃቸው ጊዜ፣ በኃጢአታቸው ምክንያት እኔም ጽኑ ቅጣት ባወረድሁባቸው ጊዜ፣ እናንተ ደስ ተሰኝታችሁ ነበር፡፡
|
||||
\v 6 6. ስለዚህ እኔ ጌታ ያህዌ ሕያው እንደ መሆኔ፣ እናንተንም ጠላት እንዲያጠፋችሁ አደርጋለሁ፤ ደግመው ደጋግመው ያጠቋችኃል፡፡ ሌሎች ሲገደሉ በማየት ተደስታችሁ ነበር፤ ስለዚህ እኔ እናንተን አጠፋለሁ፡፡
|
||||
\v 4 ከተሞችህን አጠፋለሁ፤ ሰው ሁሉ ይሰደዳል፡፡ ይህ በሚሆንበት ጊዜ እኔ ያህዌ የተናገርሁትን ለማድረግ ኃይል እንዳለኝ ታውቃላችሁ፡፡
|
||||
\v 5 ሁሌም የእስራኤል ሕዝብ ጠላት ነበራችሁ፤ ታላቅ መከራ በደረሰባቸው ጊዜ፣ ጠላት ባጠቃቸው ጊዜ፣ በኃጢአታቸው ምክንያት እኔም ጽኑ ቅጣት ባወረድሁባቸው ጊዜ፣ እናንተ ደስ ተሰኝታችሁ ነበር፡፡
|
||||
\v 6 6. ስለዚህ እኔ ጌታ ያህዌ ሕያው እንደ መሆኔ፣ እናንተንም ጠላት እንዲያጠፋችሁ አደርጋለሁ፤ ደግመው ደጋግመው ያጠቋችኃል፡፡ ሌሎች ሲገደሉ በማየት ተደስታችሁ ነበር፤ ስለዚህ እኔ እናንተን አጠፋለሁ፡፡
|
|
@ -306,7 +306,18 @@
|
|||
"34-title",
|
||||
"34-01",
|
||||
"34-04",
|
||||
"34-07",
|
||||
"34-09",
|
||||
"34-11",
|
||||
"34-14",
|
||||
"34-17",
|
||||
"34-20",
|
||||
"34-22",
|
||||
"34-25",
|
||||
"34-28",
|
||||
"34-30",
|
||||
"35-title",
|
||||
"35-01",
|
||||
"36-title",
|
||||
"37-title",
|
||||
"38-title",
|
||||
|
|
Loading…
Reference in New Issue