Tue Oct 16 2018 13:15:06 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
d8947d105c
commit
c8f10baa77
|
@ -1,3 +1,3 @@
|
|||
\v 4 ከተሞችህን አጠፋለሁ፤ ሰው ሁሉ ይሰደዳል፡፡ ይህ በሚሆንበት ጊዜ እኔ ያህዌ የተናገርሁትን ለማድረግ ኃይል እንዳለኝ ታውቃላችሁ፡፡
|
||||
\v 5 ሁሌም የእስራኤል ሕዝብ ጠላት ነበራችሁ፤ ታላቅ መከራ በደረሰባቸው ጊዜ፣ ጠላት ባጠቃቸው ጊዜ፣ በኃጢአታቸው ምክንያት እኔም ጽኑ ቅጣት ባወረድሁባቸው ጊዜ፣ እናንተ ደስ ተሰኝታችሁ ነበር፡፡
|
||||
\v 6 6. ስለዚህ እኔ ጌታ ያህዌ ሕያው እንደ መሆኔ፣ እናንተንም ጠላት እንዲያጠፋችሁ አደርጋለሁ፤ ደግመው ደጋግመው ያጠቋችኃል፡፡ ሌሎች ሲገደሉ በማየት ተደስታችሁ ነበር፤ ስለዚህ እኔ እናንተን አጠፋለሁ፡፡
|
||||
\v 6 ስለዚህ እኔ ጌታ ያህዌ ሕያው እንደ መሆኔ፣ እናንተንም ጠላት እንዲያጠፋችሁ አደርጋለሁ፤ ደግመው ደጋግመው ያጠቋችኃል፡፡ ሌሎች ሲገደሉ በማየት ተደስታችሁ ነበር፤ ስለዚህ እኔ እናንተን አጠፋለሁ፡፡
|
|
@ -1,3 +1,3 @@
|
|||
\v 7 7. የሴይርን ተራራ ባድማና ጠፍ አደርጋለሁ፤ ወደዚያ የሚገቡትንና ከዚያም የሚወጡትን አጠፋለሁ፡፡
|
||||
\v 8 8. ተራሮቻችሁን ሁሉ በሬሳ እሞላለሁ፤ በሰይፍ የተገደሉት ሁሉ በተራሮቻችሁ፣ በሸለቆዎቻችሁና በውሃ መውረጃዎቻችሁ ሁሉ ላይ ይወድቃሉ፡፡
|
||||
\v 9 9. ምድራችሁን ለዘላለም ባድማ አደርጋለሁ፤ ከተሞቻችሁ መኖሪያ አይሆኑም፡፡ ከዚያም እኔ ያህዌ የተናገርሁትን ለማድረግ ኃይል እንዳለኝ ታውቃላችሁ፡፡
|
||||
\v 7 የሴይርን ተራራ ባድማና ጠፍ አደርጋለሁ፤ ወደዚያ የሚገቡትንና ከዚያም የሚወጡትን አጠፋለሁ፡፡
|
||||
\v 8 ተራሮቻችሁን ሁሉ በሬሳ እሞላለሁ፤ በሰይፍ የተገደሉት ሁሉ በተራሮቻችሁ፣ በሸለቆዎቻችሁና በውሃ መውረጃዎቻችሁ ሁሉ ላይ ይወድቃሉ፡፡
|
||||
\v 9 ምድራችሁን ለዘላለም ባድማ አደርጋለሁ፤ ከተሞቻችሁ መኖሪያ አይሆኑም፡፡ ከዚያም እኔ ያህዌ የተናገርሁትን ለማድረግ ኃይል እንዳለኝ ታውቃላችሁ፡፡
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 10 10. እኔ ያህዌ በዚያ እያለሁና እየጠበቅሁዋቸውም እያለ እንኳ፣ ‹‹እስራኤልና ይሁዳ የእኛ ይሆናሉ፤ እኛም እንወርሳቸዋለን!›› ብላችኃል፡፡
|
||||
\v 11 11. ስለዚህ እኔ ጌታ ያህዌ ሕያው እንደ መሆኔ፣ ሕዝቤ ላይ ስለ ተቆጣችሁ፣ በእነርሱ ስለ ተመቀኛችሁና እነርሱን ስለ ጠላችሁ እቀጣችኃለሁ፤ እናንተን በምቀጣበት ጊዜ የቀጣኃችሁ እኔ መሆኔን እስራኤላውያን እንዲያውቁ አደርጋለሁ፡፡
|
||||
\v 10 እኔ ያህዌ በዚያ እያለሁና እየጠበቅሁዋቸውም እያለ እንኳ፣ ‹‹እስራኤልና ይሁዳ የእኛ ይሆናሉ፤ እኛም እንወርሳቸዋለን!›› ብላችኃል፡፡
|
||||
\v 11 ስለዚህ እኔ ጌታ ያህዌ ሕያው እንደ መሆኔ፣ ሕዝቤ ላይ ስለ ተቆጣችሁ፣ በእነርሱ ስለ ተመቀኛችሁና እነርሱን ስለ ጠላችሁ እቀጣችኃለሁ፤ እናንተን በምቀጣበት ጊዜ የቀጣኃችሁ እኔ መሆኔን እስራኤላውያን እንዲያውቁ አደርጋለሁ፡፡
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 12 12. ከዚም ስለ እስራኤል ምድር ከእንግዲህ ጠፍ ሆነዋል፤ የራሳችንም እናደርጋቸዋለን በማለት በድፍረት የተናገራችሁትን እኔ ያህዌ መስማቴን ታውቃላችሁ፡፡
|
||||
\v 13 13. ሰድባችሁኛል፤ ስለ እኔ የተናገራችሁትን ሁሉ ሰምቻለሁ፡፡
|
||||
\v 12 ከዚም ስለ እስራኤል ምድር ከእንግዲህ ጠፍ ሆነዋል፤ የራሳችንም እናደርጋቸዋለን በማለት በድፍረት የተናገራችሁትን እኔ ያህዌ መስማቴን ታውቃላችሁ፡፡
|
||||
\v 13 ሰድባችሁኛል፤ ስለ እኔ የተናገራችሁትን ሁሉ ሰምቻለሁ፡፡
|
|
@ -1,3 +1,2 @@
|
|||
\v 14 14. ስለዚህ ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል፤ በሴይር ተራራና በኤዶም ሌሎች ቦታዎች የምትኖሩ ሰዎች እናንተን ባድማ ሳደርግ፣ በዓለም ያሉ ሌሎች ሰዎች ደስ ይሰኛሉ፡፡
|
||||
\v 15 15. የእስራኤላውያን ምድር በሚጠፉበት ጊዜ፣ እናንተ ደስ ብሏችሁ ነበር፤ እኔም በምድራችሁ ላይ ያንኑ አደርጋለሁ፡፡ ያ በሚሆንት ጊዜ፣ እኔ ያህዌ የተናገርሁትን ለማድረግ ኃይል እንዳለኝ ሰዎች ያውቃሉ፡፡
|
||||
|
||||
\v 14 ስለዚህ ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል፤ በሴይር ተራራና በኤዶም ሌሎች ቦታዎች የምትኖሩ ሰዎች እናንተን ባድማ ሳደርግ፣ በዓለም ያሉ ሌሎች ሰዎች ደስ ይሰኛሉ፡፡
|
||||
\v 15 የእስራኤላውያን ምድር በሚጠፉበት ጊዜ፣ እናንተ ደስ ብሏችሁ ነበር፤ እኔም በምድራችሁ ላይ ያንኑ አደርጋለሁ፡፡ ያ በሚሆንት ጊዜ፣ እኔ ያህዌ የተናገርሁትን ለማድረግ ኃይል እንዳለኝ ሰዎች ያውቃሉ፡፡
|
|
@ -1,5 +1,2 @@
|
|||
\c 36 \v 1 1. ያህዌ ሕዝቅኤልን፣ ‹‹ለእስራኤል ተራሮች ትንቢት ተናገር፤ መልእክቴን እንዲሰሙ ንገራቸው›› አለው፡፡
|
||||
\v 2 2. በአካባቢው የሚኖሩ የእስራኤል ጠላቶች ኢየሩሳሌም ተደምስሳለች፣ ኮረብታማው አገርና የእስራኤል ተራሮች የእኛ ይሆናሉ በማለት ደስ ብሏቸዋል፡፡
|
||||
\v 3 3. ስለዚህ እኔ ጌታ ያህዌ የምናገረውን ለእስራኤል ተራሮች ተናገር፣ ‹‹የባዕድ አገር ሕዝቦች ከየአቅጣጫው አጠቋችሁ፤ ወና ሆናችሁ፤ እነዚያ ባዕዳን በምድራችሁ ይኖሩ ጀመር፤ እናንተም የሰዎች መሳቂያና መሳለቂያ ሆናችሁ፡፡
|
||||
|
||||
|
||||
\c 36 \v 1 ያህዌ ሕዝቅኤልን፣ ‹‹ለእስራኤል ተራሮች ትንቢት ተናገር፤ መልእክቴን እንዲሰሙ ንገራቸው›› አለው፡፡
|
||||
\v 2 በአካባቢው የሚኖሩ የእስራኤል ጠላቶች ኢየሩሳሌም ተደምስሳለች፣ ኮረብታማው አገርና የእስራኤል ተራሮች የእኛ ይሆናሉ በማለት ደስ ብሏቸዋል፡፡ \v 3 ስለዚህ እኔ ጌታ ያህዌ የምናገረውን ለእስራኤል ተራሮች ተናገር፣ ‹‹የባዕድ አገር ሕዝቦች ከየአቅጣጫው አጠቋችሁ፤ ወና ሆናችሁ፤ እነዚያ ባዕዳን በምድራችሁ ይኖሩ ጀመር፤ እናንተም የሰዎች መሳቂያና መሳለቂያ ሆናችሁ፡፡
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 4 \v 5 \v 6 4-6 ስለዚህ እናንት የእስራኤል ተራሮች የጌታ ያህዌን ቃል ስሙ፤ ጌታ ያህዌ ለተራሮችና ለኮረብቶች፣ ለሸለቆዎችና ለውሃ መውረጃዎች፣ ለፈራረሱ ባድማዎችና በዙሪያችሁ ባሉት ሌሎች ሕዝቦች ተዘርፈውና መዘባበቻ ሆነው ባድማ ለሆኑት ከተሞች እንዲህ ይላል፡፡
|
||||
\v 4 - \v 5 - \v 6 ስለዚህ እናንት የእስራኤል ተራሮች የጌታ ያህዌን ቃል ስሙ፤ ጌታ ያህዌ ለተራሮችና ለኮረብቶች፣ ለሸለቆዎችና ለውሃ መውረጃዎች፣ ለፈራረሱ ባድማዎችና በዙሪያችሁ ባሉት ሌሎች ሕዝቦች ተዘርፈውና መዘባበቻ ሆነው ባድማ ለሆኑት ከተሞች እንዲህ ይላል፡፡
|
||||
በኤዶምና በሌሎች ሕዝቦች ተቆጥቻለሁ፤ እናንተን ሰድበዋል፤ ደስ እያላቸውም የግጦሽ ቦታዎቻችሁን ዘርፈዋል፡፡ ስለዚህ ለእስራኤል፣ ተራሮችና ኮረብቶች፣ ሸለቆችና ውሃ መውረጃዎች ትንቢት ተናገር እንዲህም በላቸው፡፡ ጠላት እናንተን በመስደቡ ተቆጥቻለሁ፡፡
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 8 ለእናንተ ለእስራኤል ተራሮች ግን በቅርቡ ከባቢሎን ወደ አገራቸው ስለሚመለሱ ለሕዝቤ ለእስራኤል ዛፎቻችሁ እጅግ ብዙ ፍሬ ያፈራሉ፡፡
|
||||
\v 9 9. እረዳችኃለሁ፤ ለእናንተ ቸር እሆናለሁ፤ ትታረሳላችሁ ዘርም ይዘራባችኃል፡፡
|
||||
\v 9 እረዳችኃለሁ፤ ለእናንተ ቸር እሆናለሁ፤ ትታረሳላችሁ ዘርም ይዘራባችኃል፡፡
|
|
@ -1,3 +1,3 @@
|
|||
\v 10 በተራሮችና በመላው እስራኤል የሚኖሩ ሰዎችን ብዛት እጨምራለሁ፤ አሁን ፈራርሰው ያሉ ከተሞች እንደ ገና ይሠራሉ፤ ሰዎችም ይኖሩባቸዋል፡፡
|
||||
\v 11 11. የሰዎችንና የቤት እንስሳትን ብዛት አሳድጋለሁ፤ ፍሬያማ ይሆናሉ፤ ቁጥራቸውም ይበዛል፤ እንደ ቀድሞው ዘመን ይበለጥጋሉ፡፡ ከዚያም እኔ ያህዌ የተናገርሁትን ለማድረግ ኃይል እንዳለኝ ሰዎች ያውቃሉ፡፡
|
||||
\v 12 12. እናንተን ሕዝቤ እስራኤልን በተራሮቻችሁ ላይ እንድትመላለሱ አደርጋለሁ፤ ይወርሳችኃል፤ እናንተም ለዘላለም የእርሱ ትሆናላችሁ፡፡ በቂ ምግብ ስለምትሰጧቸው ከእንግዲህ ማንም በራብ አይሞትም፡፡
|
||||
\v 11 የሰዎችንና የቤት እንስሳትን ብዛት አሳድጋለሁ፤ ፍሬያማ ይሆናሉ፤ ቁጥራቸውም ይበዛል፤ እንደ ቀድሞው ዘመን ይበለጥጋሉ፡፡ ከዚያም እኔ ያህዌ የተናገርሁትን ለማድረግ ኃይል እንዳለኝ ሰዎች ያውቃሉ፡፡
|
||||
\v 12 እናንተን ሕዝቤ እስራኤልን በተራሮቻችሁ ላይ እንድትመላለሱ አደርጋለሁ፤ ይወርሳችኃል፤ እናንተም ለዘላለም የእርሱ ትሆናላችሁ፡፡ በቂ ምግብ ስለምትሰጧቸው ከእንግዲህ ማንም በራብ አይሞትም፡፡
|
|
@ -1,3 +1,3 @@
|
|||
\v 13 ጌታ ያህዌ ለእናንተ ለተራሮች እንዲህ ይላል፤ ሰዎች እናንተ ላይ በቂ እህል ማምረት አይቻልም ብለው ነበር፤ በዚህም ምክንያት ብዙዎች በራብ ሞተው ነበር፡፡
|
||||
\v 14 14. ከእንግዲህ ግን እንዲህ አይሆንም፡፡
|
||||
\v 15 15. ከእንግዲህ ሰዎች አያላግጡባችሁም፤ ከእንግዲህ መሳቂያ መሳለቂያ አትሆኑም፤ ከእንግዲህ እናንተ ላይ የሚኖር ሕዝብ አይሸነፍም፤ እኔ ጌታ ያህዌ ይህን ተናግሬአለሁ፡፡
|
||||
\v 14 ከእንግዲህ ግን እንዲህ አይሆንም፡፡
|
||||
\v 15 ከእንግዲህ ሰዎች አያላግጡባችሁም፤ ከእንግዲህ መሳቂያ መሳለቂያ አትሆኑም፤ ከእንግዲህ እናንተ ላይ የሚኖር ሕዝብ አይሸነፍም፤ እኔ ጌታ ያህዌ ይህን ተናግሬአለሁ፡፡
|
|
@ -318,7 +318,18 @@
|
|||
"34-30",
|
||||
"35-title",
|
||||
"35-01",
|
||||
"35-04",
|
||||
"35-07",
|
||||
"35-10",
|
||||
"35-12",
|
||||
"35-14",
|
||||
"36-title",
|
||||
"36-01",
|
||||
"36-04",
|
||||
"36-07",
|
||||
"36-08",
|
||||
"36-10",
|
||||
"36-13",
|
||||
"37-title",
|
||||
"38-title",
|
||||
"39-title",
|
||||
|
|
Loading…
Reference in New Issue