Tue Oct 16 2018 13:05:06 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
36678c318a
commit
a464d23683
|
@ -1,7 +1,7 @@
|
|||
\v 17 17. ከአሕዛብ መካከል ከእርሱ ጋር ያበሩ፣ ከጥላው
|
||||
\v 17 ከአሕዛብ መካከል ከእርሱ ጋር ያበሩ፣ ከጥላው
|
||||
ሥር የኖሩ፣ በሰይፍ ከሞቱት ጋር ለመቀላቀል ወደ
|
||||
መቃብር ወርደዋል፡፡
|
||||
\v 18 18. ይህ ምሳሌ ለግብፅ ሕዝብ ማስጠንቀቂያ ነው፡፡ የአንተን ያህል
|
||||
\v 18 ይህ ምሳሌ ለግብፅ ሕዝብ ማስጠንቀቂያ ነው፡፡ የአንተን ያህል
|
||||
ታላቅና ገናና ንጉሥ እንደሌለ ታስባለህ፡፡
|
||||
ሆኖም፣ የአንተም መንግሥት ከሌሎች ጋር ይጠፋል፡፡
|
||||
የአንተም ሕዝብ በሰይፍ ከተገደሉት ካልተገረዙት
|
||||
|
|
|
@ -1,5 +1,5 @@
|
|||
\c 32 \v 1 1. ባቢሎናውያን ወደ አገራቸው ከወሰዱን ዐሥራ ሁለት ዓመት በኃላ፣ በዐሥራ ሁለተኛው ወር የመጀመሪያ ቀን፣ ያህዌ ሌላም መልእክት ሰጠኝ፡፡ እንዲህም አለኝ
|
||||
\v 2 2. ‹‹የሰው ልጅ ሆይ፣ ለግብፅ ንጉሥ ለፈርዖን አልቅስለት፤ እንዲህም በለው፤
|
||||
\c 32 \v 1 ባቢሎናውያን ወደ አገራቸው ከወሰዱን ዐሥራ ሁለት ዓመት በኃላ፣ በዐሥራ ሁለተኛው ወር የመጀመሪያ ቀን፣ ያህዌ ሌላም መልእክት ሰጠኝ፡፡ እንዲህም አለኝ
|
||||
\v 2 ‹‹የሰው ልጅ ሆይ፣ ለግብፅ ንጉሥ ለፈርዖን አልቅስለት፤ እንዲህም በለው፤
|
||||
አንተ በሕዝቦች መካከል እንደ አንበሳ፣
|
||||
ወንዙ ውስጥ እንደ አስፈሪ አውሬ ነህ
|
||||
በእግሮችህ እያንቦጫረቅህ ውሃውን ታደፈርሳለህ፡፡
|
|
@ -1,7 +1,7 @@
|
|||
\v 3 3. ጌታ ያህዌ ግን እንዲህ ይላል
|
||||
\v 3 ጌታ ያህዌ ግን እንዲህ ይላል
|
||||
መረብ እንዲዘረጉብህ ብዙ ሕዝብ እልክብሃለሁ
|
||||
እየጐተቱም ወደ ምድር ያወጡሃል፡፡
|
||||
\v 4 4. መሬትም ላይ ይጥሉሃል፤
|
||||
\v 4 መሬትም ላይ ይጥሉሃል፤
|
||||
ሜዳም ላይ ይዘረጉሃል፤
|
||||
የሰማይ ወፎችም እንዲሰፍሩብህ አደርጋለሁ
|
||||
የምድረ አራዊትም ሁሉ እስኪጠግቡ ይበሉሃል፡፡
|
|
@ -1,4 +1,4 @@
|
|||
\v 5 5. ሥጋህን በኮረብቶች ላይ እበታትነዋለሁ
|
||||
\v 5 ሥጋህን በኮረብቶች ላይ እበታትነዋለሁ
|
||||
ሸለቆዎችም በበሰበሰ በድንህ ይሞላሉ፡፡
|
||||
\v 6 6. ምድሪቱንና ተራራውን በደምህ አጥለቀልቃለሁ
|
||||
\v 6 ምድሪቱንና ተራራውን በደምህ አጥለቀልቃለሁ
|
||||
ቁራዎችም እስኪጠግቡ ደምህን ይጠጣሉ፡፡
|
|
@ -1,7 +1,7 @@
|
|||
\v 7 7. አንተንና ዘሮችህን በማጠፉበት ጊዜ፣
|
||||
\v 7 አንተንና ዘሮችህን በማጠፉበት ጊዜ፣
|
||||
ሰማያትን እሸፍናለሁ፤ ከዋክብት አያበሩም
|
||||
ፀሐይን በደመና እሸፍናለሁ
|
||||
ጨረቃም ብርሃን አትሰጥም፡፡
|
||||
\v 8 8. የሰማይ ከዋክብት እንዲጨልሙ አደርጋለሁ
|
||||
\v 8 የሰማይ ከዋክብት እንዲጨልሙ አደርጋለሁ
|
||||
ጨለማ ምድራችሁን ሁሉ ይሸፍናል፤
|
||||
እኔ ያህዌ ተናግሬአለሁና ይህ በእርግጥ ይሆናል፡፡
|
|
@ -1,8 +1,7 @@
|
|||
\v 9 9. በማታውቃቸው ሕዝቦች መካከል የጥፋትህን
|
||||
\v 9 በማታውቃቸው ሕዝቦች መካከል የጥፋትህን
|
||||
ዜና በሚሰሙበት ጊዜ ብዙ ሕዝቦች ይፈራሉ፡፡
|
||||
\v 10 10. አንተ ላይ ከደረሰው የተነሣ እንዲደነግጡ አደርጋለሁ፤
|
||||
\v 10 አንተ ላይ ከደረሰው የተነሣ እንዲደነግጡ አደርጋለሁ፤
|
||||
አንተን ለማጥፋት ሰይፌን በፊታቸው ስነቀንቅ፣
|
||||
ነገሥታት ይደነግጣሉ፡፡
|
||||
አንተ በምትሞትበት ጊዜ፣ እነርሱንም እንዳልገድል
|
||||
በመፍራት ብዙዎቹ ይርበደበዳሉ፡፡
|
||||
|
||||
በመፍራት ብዙዎቹ ይርበደበዳሉ፡፡
|
|
@ -1,5 +1,5 @@
|
|||
\v 11 11. ግብፅ ሆይ፣ ጌታ ያህዌ እንዲህ ይልሃል፤
|
||||
\v 11 ግብፅ ሆይ፣ ጌታ ያህዌ እንዲህ ይልሃል፤
|
||||
የባቢሎን ንጉሥ ሰይፍ አንተ ላይ ይመጣል፡፡
|
||||
\v 12 12. ከማንም ሕዝብ ይልቅ በጣም ጨካኞች በሆኑት
|
||||
\v 12 ከማንም ሕዝብ ይልቅ በጣም ጨካኞች በሆኑት
|
||||
ባቢሎናውያን ሰራዊት ሰይፍ ምርጥ
|
||||
ወታደሮችህ ይገደላሉ፡፡
|
|
@ -1,7 +1,7 @@
|
|||
\v 13 13. ምንጮች አጠገብ የተሰማራውን የግብፃውያን
|
||||
\v 13 ምንጮች አጠገብ የተሰማራውን የግብፃውያን
|
||||
ከብት መንጋ አጠፋለሁ፡፡
|
||||
ሰዎችና ከብቶች ያደፈረሱዋቸው እነዚያ የውሃ
|
||||
ምንጮች ከእንግዲህ አይቆሽሹም፡፡
|
||||
\v 14 14. ከዚያም የግብፅን ውሆች አጠራለሁ፤
|
||||
\v 14 ከዚያም የግብፅን ውሆች አጠራለሁ፤
|
||||
ወንዞችዋም እንደ ዘይት በሰላም ይፈስሳሉ፤
|
||||
ይላል ጌታ ያህዌ፡፡
|
|
@ -1,9 +1,9 @@
|
|||
\v 15 15. ደግሞም እንዲህ ይላል፤ ‹‹ግብፅን ባድማ ሳደርጋት
|
||||
\v 15 ደግሞም እንዲህ ይላል፤ ‹‹ግብፅን ባድማ ሳደርጋት
|
||||
በምድሪቱ የሚያድገው ሁሉ ሲጠወልግና
|
||||
በዚያ የሚኖሩ ሰዎችን ሁሉ ሳጠፋ
|
||||
እኔ ያህዌ የተናገርሁትን ሁሉ የማድረግ ኃይል
|
||||
እንዳለኝ ሰዎች ያውቃሉ፡፡
|
||||
\v 16 16. ሰዎች ለግብፅ የሚያወርዱት ሙሾ ይህ ነው፤
|
||||
\v 16 ሰዎች ለግብፅ የሚያወርዱት ሙሾ ይህ ነው፤
|
||||
የብዙ አገር ሴቶች ሙሾ ያወርዳሉ፤
|
||||
ለግብፅና ለአገልጋዮቿ ሁሉ ያለቅሳሉ፤
|
||||
ያህዌ ተናግሮአልና ይህ በእርግጥ ይሆናል፡፡
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 17 17. በዚያው ወር ዐሥራ ዐምስተኛ ቀን ያህዌ ሌላም መልእክት ሰጠኝ፤ እንዲህም አለኝ፤
|
||||
\v 18 18. ‹‹የሰው ልጅ ሆይ፣ እነርሱም ሆኑ የሌሎች አገሮች ኃያላን ወደሚገኙበት ከምድር በታች ሙታን ወዳሉበት ቦታ ልሰዳቸው ስለሆነ ለግብፅ አገልጋዮች አልቅስ፤
|
||||
\v 17 በዚያው ወር ዐሥራ ዐምስተኛ ቀን ያህዌ ሌላም መልእክት ሰጠኝ፤ እንዲህም አለኝ፤
|
||||
\v 18 ‹‹የሰው ልጅ ሆይ፣ እነርሱም ሆኑ የሌሎች አገሮች ኃያላን ወደሚገኙበት ከምድር በታች ሙታን ወዳሉበት ቦታ ልሰዳቸው ስለሆነ ለግብፅ አገልጋዮች አልቅስ፤
|
|
@ -1,3 +1,3 @@
|
|||
\v 19 19. እንዲህም በላቸው፣ ‹‹እናንት ግብፃውያን፣ ውበታችሁ ከሌሎች ሕዝቦች ሁሉ የበለጠ መሆኑን ታስባላችሁ፡፡ ነገር ግን እናንተም እግዚአብሔርን የማያመልኩ ሰዎች ወዳሉበት ቦታ ትወርዳላችሁ፡፡
|
||||
\v 20 20. በጠላቶቻቸው ከተገደሉ ሌሎች ብዙ ሕዝብ ጋር እናንተም ትገደላላችሁ፡፡ ጠላቶቻቸው በሰይፍ ያጠቋቸዋል ብዛት ያላቸው የግብፅ ሰዎችና አገልጋዮቿንም ይወስዳሉ፡፡
|
||||
\v 21 21. የሌሎች አገሮች ኃያላን መሪዎች ባሉበት የሙታን ቦታ ያሉ በግብፅና በአጋሮቿ ያፌዛሉ፡፡ አምላክ የለሽ እንደ ሆኑትና በጠላቶቻቸው እንደ ተገደሉ እንደ እነርሱ ጋር ለመሆን እንደ መጣችሁ ይነግሯችኃል፡፡
|
||||
\v 19 እንዲህም በላቸው፣ ‹‹እናንት ግብፃውያን፣ ውበታችሁ ከሌሎች ሕዝቦች ሁሉ የበለጠ መሆኑን ታስባላችሁ፡፡ ነገር ግን እናንተም እግዚአብሔርን የማያመልኩ ሰዎች ወዳሉበት ቦታ ትወርዳላችሁ፡፡
|
||||
\v 20 በጠላቶቻቸው ከተገደሉ ሌሎች ብዙ ሕዝብ ጋር እናንተም ትገደላላችሁ፡፡ ጠላቶቻቸው በሰይፍ ያጠቋቸዋል ብዛት ያላቸው የግብፅ ሰዎችና አገልጋዮቿንም ይወስዳሉ፡፡
|
||||
\v 21 የሌሎች አገሮች ኃያላን መሪዎች ባሉበት የሙታን ቦታ ያሉ በግብፅና በአጋሮቿ ያፌዛሉ፡፡ አምላክ የለሽ እንደ ሆኑትና በጠላቶቻቸው እንደ ተገደሉ እንደ እነርሱ ጋር ለመሆን እንደ መጣችሁ ይነግሯችኃል፡፡
|
|
@ -1,3 +1,2 @@
|
|||
\v 22 22. የአሦርና የሰራዊቷ ሬሳ በዚያ ይኖራል፤ በጠላቶቻቸው በተገደሉ ሌሎች ሰዎች ሬሳ ትከበባለች፡፡
|
||||
\v 23 23. መቃብሯ በጥልቁ መጨረሻ ይሆናል፤ የሌላ ሰራዊት ሬሳ መቃብራቸው ዙሪያ ይሆናል፡፡ ሌሎችን ሲያስፈራሩ የነበሩ በጠላቶቻቸው የተገደሉ ሌሎች ብዙዎች በዚያ ይሆናሉ፡፡
|
||||
|
||||
\v 22 የአሦርና የሰራዊቷ ሬሳ በዚያ ይኖራል፤ በጠላቶቻቸው በተገደሉ ሌሎች ሰዎች ሬሳ ትከበባለች፡፡
|
||||
\v 23 መቃብሯ በጥልቁ መጨረሻ ይሆናል፤ የሌላ ሰራዊት ሬሳ መቃብራቸው ዙሪያ ይሆናል፡፡ ሌሎችን ሲያስፈራሩ የነበሩ በጠላቶቻቸው የተገደሉ ሌሎች ብዙዎች በዚያ ይሆናሉ፡፡
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 24 24. በጠላቶቻቸው የተገደሉ ሌሎች በጣም ብዙ የዔላም አገር ሰዎችና አገልጋዮቻቸውም በዚያ ይሆናሉ፡፡ በዚያ ጊዜ ከምድር በታች ባለው ጥልቅ ውስጥ ይሆናሉ፤ እነርሱም ወደዚያ ከሄዱት ጋር ይዋረዳሉ፡፡
|
||||
\v 25 25. የኤላም ሰዎችና አገልጋዮቻቸው በሌሎች ሰዎች መቃብር ተከብበው በተገደሉ አምላክ የለሽ ሰዎች መካከል በዚያ ይሆናሉ፡፡ በሕይወት በነበሩ ገዜ ሌሎችን ሲያሸበሩ ነበር፤ አሁን ግን በጠላቶቻቸው ተገድለው በውርደት ጥልቁ ውስጥ ከሌሎች ጋር ወድቀዋል፡፡
|
||||
\v 24 በጠላቶቻቸው የተገደሉ ሌሎች በጣም ብዙ የዔላም አገር ሰዎችና አገልጋዮቻቸውም በዚያ ይሆናሉ፡፡ በዚያ ጊዜ ከምድር በታች ባለው ጥልቅ ውስጥ ይሆናሉ፤ እነርሱም ወደዚያ ከሄዱት ጋር ይዋረዳሉ፡፡
|
||||
\v 25 የኤላም ሰዎችና አገልጋዮቻቸው በሌሎች ሰዎች መቃብር ተከብበው በተገደሉ አምላክ የለሽ ሰዎች መካከል በዚያ ይሆናሉ፡፡ በሕይወት በነበሩ ገዜ ሌሎችን ሲያሸበሩ ነበር፤ አሁን ግን በጠላቶቻቸው ተገድለው በውርደት ጥልቁ ውስጥ ከሌሎች ጋር ወድቀዋል፡፡
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 26 26. የሞሳሕና የቶቤል ሰራዊት ሁሉ ብዛት ባለው አገልጋዮቻቸው መቃብር ተከብበው በዚያ ይሆናሉ፡፡ በሕይወት በነበሩ ጊዜ ሌሎችን ሲያሸብሩ ነበር፡፡ ሁሉም በጠላቶቻቸው የተገደሉ አምላክ የለሽ ሰዎች ናቸው፡፡
|
||||
\v 27 27. ከሞቱት አምላክ የለሽ ሰራዊት ጋር በእርግጥ በዚያ ይጋደማሉ፤ ጋሻቸውን ይታቀፉታል፤ ሰይፋቸውንም ይንተራሱታል፡፡ በሕይወት በነበሩ ጊዜ ሌሎችን ሲያሸብሩ ነበር፤ ስለዚህ እኔ በኀጢአታቸው እቀጣቸዋለሁ፡፡
|
||||
\v 26 የሞሳሕና የቶቤል ሰራዊት ሁሉ ብዛት ባለው አገልጋዮቻቸው መቃብር ተከብበው በዚያ ይሆናሉ፡፡ በሕይወት በነበሩ ጊዜ ሌሎችን ሲያሸብሩ ነበር፡፡ ሁሉም በጠላቶቻቸው የተገደሉ አምላክ የለሽ ሰዎች ናቸው፡፡
|
||||
\v 27 ከሞቱት አምላክ የለሽ ሰራዊት ጋር በእርግጥ በዚያ ይጋደማሉ፤ ጋሻቸውን ይታቀፉታል፤ ሰይፋቸውንም ይንተራሱታል፡፡ በሕይወት በነበሩ ጊዜ ሌሎችን ሲያሸብሩ ነበር፤ ስለዚህ እኔ በኀጢአታቸው እቀጣቸዋለሁ፡፡
|
Loading…
Reference in New Issue