Tue Oct 16 2018 13:03:06 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
3e9f224600
commit
36678c318a
|
@ -1,4 +1,4 @@
|
|||
\v 8 ግብፅን በእሳት ሳነድ፣
|
||||
\v 8 ግብፅን በእሳት ሳነድ፣
|
||||
ረዳቶቿ ሁሉ ሲደቁ፣
|
||||
እኔ ያህዌ የተናገርሁትን የማድረግ ኃይል እንዳለኝ ሰዎች ሁሉ ያውቃሉ፡፡
|
||||
\v 9 9. በዚያ ቀን አንዳች ችግር ይደርስብናል ብለው ሳያስቡ ኢትዮጵያውያንን ለማስፈራራት መልእክተኞችን በፈጣን መርከቦች እስከ ዐባይ ወንዝ ድረስ እልካለሁ፡፡ ግብፅ መውደሟን ሲሰሙ እጅግ ይደነግጣሉ፡፡ ይህም ሳይውል ሳያድር ይፈጸማል!
|
||||
\v 9 በዚያ ቀን አንዳች ችግር ይደርስብናል ብለው ሳያስቡ ኢትዮጵያውያንን ለማስፈራራት መልእክተኞችን በፈጣን መርከቦች እስከ ዐባይ ወንዝ ድረስ እልካለሁ፡፡ ግብፅ መውደሟን ሲሰሙ እጅግ ይደነግጣሉ፡፡ ይህም ሳይውል ሳያድር ይፈጸማል!
|
|
@ -1,6 +1,6 @@
|
|||
\v 10 10. ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል
|
||||
\v 10 ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል
|
||||
በባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር አማካይነት
|
||||
ስፍር ቁጥር የሌለውን የግብፅ ሕዝብ አጠፋለሁ፡፡
|
||||
\v 11 11. ናቡከደነፆርና ለማንም የማይራራ ሰራዊቱ
|
||||
\v 11 ናቡከደነፆርና ለማንም የማይራራ ሰራዊቱ
|
||||
ግብፅን ለማጥፋት ይመጣሉ፤
|
||||
ግብፅ በሞቱ ሰዎች ሬሳ ትሞላለች፡፡
|
|
@ -1,7 +1,7 @@
|
|||
\v 13 13. ጌታ ያህዌ እንዲሀ ይላል፣
|
||||
\v 13 ጌታ ያህዌ እንዲሀ ይላል፣
|
||||
በሜምፊስ ከተማ ያሉ ጣዖቶችን አጠፋለሁ
|
||||
ከእንግዲህ በግብፅ ንጉሥ አይኖርም
|
||||
በምድሪቱ ላይ ፍርሃት እሰዳለሁ፡፡
|
||||
\v 14 14. በደቡብ ግብፅ ያለችውን ጳጥሮስን ባድማ አደርጋለሁ፡፡
|
||||
\v 14 በደቡብ ግብፅ ያለችውን ጳጥሮስን ባድማ አደርጋለሁ፡፡
|
||||
ከግብፅ ሰሜን ምሥራቅ ያለችው ጣኔዎስ ላይ እሳት እለኩሳለሁ
|
||||
በደቡባዊ ግብፅ ያሉ የቴብስ ከተማ ሰዎችን እቀጣለሁ፡፡
|
|
@ -1,3 +1,3 @@
|
|||
\v 15 15. ሰሜናዊ ግብፅ ውስጥ ፔሉሲየም ምሽግ ውስጥ ያለውን ሰራዊትና የቴብስ ሰዎችን አጠፋለሁ፡፡
|
||||
\v 16 16. ግብፅ ላይ እሳት አነዳለሁ
|
||||
\v 15 ሰሜናዊ ግብፅ ውስጥ ፔሉሲየም ምሽግ ውስጥ ያለውን ሰራዊትና የቴብስ ሰዎችን አጠፋለሁ፡፡
|
||||
\v 16 ግብፅ ላይ እሳት አነዳለሁ
|
||||
የፔሉሲየም ሰዎች እጅግ ይጨነቃሉ፡፡
|
|
@ -1,12 +1,12 @@
|
|||
\v 17 17. የሄልዩቱና የባቡስቱ ከተማ ብዙ
|
||||
\v 17 የሄልዩቱና የባቡስቱ ከተማ ብዙ
|
||||
ጐልማሶች በጠላት ይገደላሉ
|
||||
የተረፉትም ወደ ባቢሎን ይሰደዳሉ፡፡
|
||||
\v 18 18. የግብፅን ኃይል በማጠፋበት ጊዜ
|
||||
\v 18 የግብፅን ኃይል በማጠፋበት ጊዜ
|
||||
ሰሜናዊ ምሥራቅ ላይ ያለችው ጣፍናስ በጥፋት
|
||||
ጨለማ ትዋጣለች፤ ያቺ አገር ከእንግዲህ ኃያል
|
||||
አትሆንም፡፡
|
||||
ሕዝቧ ተማርኮ ወደ ባቢሎን ስለሚወሰድ ግብፅን
|
||||
ድቅድቅ ደመና ያጠላባታል፡፡
|
||||
\v 19 19. ግብፅን በዚህ ዐይነት በምቀጣበት ጊዜ እኔ
|
||||
\v 19 ግብፅን በዚህ ዐይነት በምቀጣበት ጊዜ እኔ
|
||||
ያህዌ የተናገርሁትን የማድረግ ኃይል እንዳለኝ
|
||||
ያውቃሉ፡፡
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 20 20. ባቢሎናውያን ወደ አገራቸው ከወሰዱን ዐሥራ አንድ ዓመት በኃላ፣ በመጀመሪያው ወር በሰባተኛው ቀን ያህዌ ተጨማሪ መልእክት ሰጠኝ፡፡ እንዲህም አለኝ፤
|
||||
\v 21 21. ‹‹የሰው ልጅ ሆይ፣ የግብፅን ንጉሥ ጦር ለናቡከደነፆር ሰራዊት አሳልፌ ሰጥቻለሁ፡፡ የግብፅ ንጉሥ ክንድ ተሰብሯል፤ እንዲፈወስ ክንዱ አልተጠገነም፤ ሰይፍ መያዝ ይችል ዘንድ እጁ በመቃ አልታሰረም፡፡
|
||||
\v 20 ባቢሎናውያን ወደ አገራቸው ከወሰዱን ዐሥራ አንድ ዓመት በኃላ፣ በመጀመሪያው ወር በሰባተኛው ቀን ያህዌ ተጨማሪ መልእክት ሰጠኝ፡፡ እንዲህም አለኝ፤
|
||||
\v 21 ‹‹የሰው ልጅ ሆይ፣ የግብፅን ንጉሥ ጦር ለናቡከደነፆር ሰራዊት አሳልፌ ሰጥቻለሁ፡፡ የግብፅ ንጉሥ ክንድ ተሰብሯል፤ እንዲፈወስ ክንዱ አልተጠገነም፤ ሰይፍ መያዝ ይችል ዘንድ እጁ በመቃ አልታሰረም፡፡
|
|
@ -1,3 +1,3 @@
|
|||
\v 22 22. ስለዚህ ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል፤ የግብፅ ንጉሥ ፈርዖን ላይ ተነሥቻለሁ፤ ታማሚውንና ጤነኛውን ሁለቱን ክንዱን በመሰባበር ከእንግዲህ ሰይፍ እንዳያነሣ የግብፅን ኃይል ፈጽሞ እሰባብራለሁ፡፡
|
||||
\v 23 23. ግብፃውያንን በሕዝቦች መካከል እበትናለሁ፤ በአገሮችም መካከል እዘራቸዋለሁ፡፡
|
||||
\v 24 24. የባቢሎንን ንጉሥ ክንድ አበረታሁ፤ ሰይፌንም በእጁ አስይዘዋለሁ፡፡ የግብፅን ክንድ ግን እሰብራለሁ፤ እርሱም ክፉኛ ቆስሎ ሞት አፋፍ ላይ እንዳለ ወታደር በባቢሎን ንጉሥ ፊት ያቃስታል፡፡
|
||||
\v 22 ስለዚህ ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል፤ የግብፅ ንጉሥ ፈርዖን ላይ ተነሥቻለሁ፤ ታማሚውንና ጤነኛውን ሁለቱን ክንዱን በመሰባበር ከእንግዲህ ሰይፍ እንዳያነሣ የግብፅን ኃይል ፈጽሞ እሰባብራለሁ፡፡
|
||||
\v 23 ግብፃውያንን በሕዝቦች መካከል እበትናለሁ፤ በአገሮችም መካከል እዘራቸዋለሁ፡፡
|
||||
\v 24 የባቢሎንን ንጉሥ ክንድ አበረታሁ፤ ሰይፌንም በእጁ አስይዘዋለሁ፡፡ የግብፅን ክንድ ግን እሰብራለሁ፤ እርሱም ክፉኛ ቆስሎ ሞት አፋፍ ላይ እንዳለ ወታደር በባቢሎን ንጉሥ ፊት ያቃስታል፡፡
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 25 25. የባቢሎንን ንጉሥ ክንድ አበረታለሁ፤ የፈርዖን ክንድ ግን ጨርሶ ይደክማል፡፡ የባቢሎንን ሰራዊት በሚበረታበት ጊዜ፣ ያንን ብርታት ግብፅን ለማጥቃት ያውሉታል፡፡
|
||||
\v 26 26. ግብፃውያንን በሕዝቦች መካከል እበትናቸዋለሁ፤ በአገሮችም መካከል እዘራቸዋለሁ፤ ያኔ እኔ ያህዌ የተናገርሁትን የማድረግ፣ ኃይል እንዳለኝ ያውቃሉ፡፡
|
||||
\v 25 የባቢሎንን ንጉሥ ክንድ አበረታለሁ፤ የፈርዖን ክንድ ግን ጨርሶ ይደክማል፡፡ የባቢሎንን ሰራዊት በሚበረታበት ጊዜ፣ ያንን ብርታት ግብፅን ለማጥቃት ያውሉታል፡፡
|
||||
\v 26 ግብፃውያንን በሕዝቦች መካከል እበትናቸዋለሁ፤ በአገሮችም መካከል እዘራቸዋለሁ፤ ያኔ እኔ ያህዌ የተናገርሁትን የማድረግ፣ ኃይል እንዳለኝ ያውቃሉ፡፡
|
|
@ -1,3 +1,3 @@
|
|||
\c 31 \v 1 1. ባቢሎናውያን ወደ አገራቸው ከወሰዱን ዐሥራ አንድ ዓመት በኃላ፣ በሦስተኛው ወር፣ በመጀመሪያው ቀን፣ ያህዌ ሌላ መልእክት ሰጠኝ፡፡ እንዲህም አለኝ፤
|
||||
\v 2 2. ‹‹የሰው ልጅ ሆይ፣ ለግብፅ ንጉሥና ለአገልጋዮቹ ሁሉ እንዲህ በል፤
|
||||
\c 31 \v 1 ባቢሎናውያን ወደ አገራቸው ከወሰዱን ዐሥራ አንድ ዓመት በኃላ፣ በሦስተኛው ወር፣ በመጀመሪያው ቀን፣ ያህዌ ሌላ መልእክት ሰጠኝ፡፡ እንዲህም አለኝ፤
|
||||
\v 2 ‹‹የሰው ልጅ ሆይ፣ ለግብፅ ንጉሥና ለአገልጋዮቹ ሁሉ እንዲህ በል፤
|
||||
‹በታላቅነት እንደ አንተ ያለ አገር እንደሌለ ታስባለህ
|
|
@ -1,9 +1,8 @@
|
|||
\v 3 3. አገርህ እንደ አሦር ታላቅ እንደ ሆነች ታስባለህ፡፡
|
||||
\v 3 አገርህ እንደ አሦር ታላቅ እንደ ሆነች ታስባለህ፡፡
|
||||
አሦር ጫካው ውስጥ ላሉ ዛፎች ጥላ የሆነ የማያማምሩ ቅርንጫፎች
|
||||
እንዳሉት ረጅም የሊባኖስ ዝግባ ነበረ፡፡ በጣም ረጅም በመሆኑ ጫፉ
|
||||
ከሌሎች ዛፎች ሁሉ በላይ ነበር፡፡
|
||||
\v 4 4. የውሃ ምንጮች ያጠጡት ነበር
|
||||
\v 4 የውሃ ምንጮች ያጠጡት ነበር
|
||||
በዚህም ምክንያት ዛፉ ረጅምና ለምለም ሆነ
|
||||
ጅረቶችም ፈሰሱ፤ የሥሮቹንም ዙሪያ ሁሉ አረሰረሱ
|
||||
መስኖዎቻቸውን በመስኩ ወዳሉት ዛፎች ሁሉ ለቀቁ፡፡
|
||||
|
||||
መስኖዎቻቸውን በመስኩ ወዳሉት ዛፎች ሁሉ ለቀቁ፡፡
|
|
@ -1,10 +1,10 @@
|
|||
\v 5 5. ስለዚህም ያ ዛፍ ደን ውስጥ
|
||||
\v 5 ስለዚህም ያ ዛፍ ደን ውስጥ
|
||||
ካሉት ዛፎች ሁሉ እጅግ ከፍ አለ
|
||||
ቅርንጫፎቹ በዙ፤ ቀንበጦቹ ረዘሙ
|
||||
ከውሃው ብዛት የተነሣ ተስፋፉ፡፡
|
||||
\v 6 6. ቅርንጫፎቹ ላይ ወፎች ጐጆአቸውን ሠሩ
|
||||
\v 6 ቅርንጫፎቹ ላይ ወፎች ጐጆአቸውን ሠሩ
|
||||
አራዊትም ከቅርንጫፎቹ ሥር ግልገሎቻቸውን ወለዱ
|
||||
የታላላቅ መንግሥታት ሕዝቦች በጥላው ሥር ያርፉ ነበር፡፡
|
||||
\v 7 7. ሥሮቹ ብዙ ውሃ ወዳለበት ጠልቀው ስለ ነበር
|
||||
\v 7 ሥሮቹ ብዙ ውሃ ወዳለበት ጠልቀው ስለ ነበር
|
||||
ከተንሰራፉት ቅርንጫፎቹ ጋር
|
||||
ዛፉ እጅግ ያማረና ባለ ግርማ ሆነ፡፡
|
|
@ -1,9 +1,9 @@
|
|||
\v 8 8. በእግዚአብሔር አትክልት ቦታ በኤደን የነበሩ የሊባኖስ
|
||||
\v 8 በእግዚአብሔር አትክልት ቦታ በኤደን የነበሩ የሊባኖስ
|
||||
ዝግባ ዛፎች ሊወዳደሩት አይችሉም
|
||||
የጥድ ዛፎች የእርሱን ቅርንጫፎች አይተካከሉትም
|
||||
የአስታ ዛፎችም ከእርሱ ቅርንጫፎች ጋር አይወዳደሩም፡፡
|
||||
በእግዚአብሔር አትክልት ቦታ በገነት ካሉ ዛፎች የእርሱን
|
||||
ያህል ውህ አልነበረም፡፡
|
||||
\v 9 9. ያንን ዛፍ እጅግ ያማረና ቅርንጫፎቹም እንዲንሰራፉ
|
||||
\v 9 ያንን ዛፍ እጅግ ያማረና ቅርንጫፎቹም እንዲንሰራፉ
|
||||
ስላደረግሁ፣ በእግዚአብሔር አትክልት ቦታ በገነት
|
||||
ያሉ ዛፎች ሁሉ ቀኑበት፡፡
|
|
@ -1,5 +1,5 @@
|
|||
\v 10 10. ስለዚህ ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል፤ እንዲህ አድጐ፣
|
||||
\v 10 ስለዚህ ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል፤ እንዲህ አድጐ፣
|
||||
ቁመቱ ከሌሎች ዛፎች ሁሉ በበለጠው በዚያ ረጅም ዛፍ
|
||||
የተመሰለው አሦር እጅግ ታበየ፡፡
|
||||
\v 11 11. እኔም እንደ ክፋቱ መጠን ይከፍሉት ዘንድ ለሌላ መንግሥት
|
||||
\v 11 እኔም እንደ ክፋቱ መጠን ይከፍሉት ዘንድ ለሌላ መንግሥት
|
||||
አሳልፌ ሰጠሁት፡፡ አውጥቼ ጥየዋለሁ፡፡
|
Loading…
Reference in New Issue