Sat Oct 13 2018 05:32:05 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2018-10-13 05:32:05 +03:00
parent c946b0677e
commit 961badf91e
11 changed files with 19 additions and 0 deletions

2
18/10.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 10 10. ነገር ግን ይህ ሰው ዐመፀኛና ነፍሰ ገዳይ የሆነ ከእነዚህም ጥፋቶች አንዱን የፈጸመ ልጅ ቢኖረው፣
\v 11 11. አባቱ ከእነዚህ በደሎች አንዱን እንኳ የፈጸመ ባይሆን፣ ልጁ ግን፣ ተራራ ላይ ለጣዖት የተሠዋውን ቢበላ፣ ከሰው ሚስት ገር ቢተኛ፣

2
18/12.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 12 12. ድኾችንና ችግረኞን ቢበድል፣ ቢቀማ፣ ገንዘብ ሲያበድር በመያዣ የያዘውን ፀሐይ ከመጥለቋ በፊት ሳይመልስ ቢቀር፣ ከጣዖቶች እርዳታ ቢለምን፣ አስጸያፊ ነገሮችን ቢያደርግ
\v 13 13. ገንዘቡን በወለድ ቢያበድር፣ እንዲህ ያለውን ሰው በሕይወት እንደማኖረው የምታስቡ ከሆነ ተሳስታችኃል፡፡ እነዚህን አስጸያፊ ነገሮች ሁሉ አድርጓልና ይሞተል፤ ለሞቱም ተጠያቂው እርሱ ራሱ ይሆናል፡፡

2
18/14.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 14 14. ነገር ግን ይህ ሰው በተራው ወንድ ልጅ ቢኖረው አባቱ የሚሠራውን ኃጢአት ሁሉ ቢያይ እርሱ ግን አባቱ ያደረገውን ባያደርግ
\v 15 15. ተራራ ላይ ለጣዖት የተሠዋውን ሥጋ ባይበላ፣ ከጣዖቶች እርዳታ ባይለምን፣ ከሌላው ሚስት ጋር ባይተኛ

2
18/16.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 16 16. ሰዎችን ባይበድል፣ ገንዘቡን ያለ መያዣ ቢያበድር፣ ማንንም ባይቀማ፣ ለተራበ ቢያበላ፣ ለታረዘ ቢያለብስ፣
\v 17 17. እንደ አባቱ ኃጢአት ያልሞተው ለምንድነው? በማለት ከጠየቃችሁኝ፣ መልካምና ቀና የሆነውን ስላደረገ፣ ሕጐቼን ሁሉ ስላከበረ ነው ስለዚህ በእርግጥ በሕይወት ይኖራል እላችኃለሁ፡፡

1
18/18.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 18 18. ሕዝብን ዘርፎአልና፣ ሌሎች ክፉ ነገሮችን አድርጓልና አባቱ በፈጸመው ኀጢአት ይሞታል፡፡

2
18/19.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 19 19. እናንተም፣ ‹አባቱ ላደረገው ክፉ ነገር ልጅ የማይቀጣው ለምንድንነው? ብላችሁ ብትጠይቁኝ፣ ልጁ መልካምና ትክክል የሆነውን ነገር አድርጓል፤ ለሕጐችም ታዞአል፤ ስዚህ ፈጽሞ በሕይወት ይኖራል እንጂ፣ አይሞትም ብዬ ለማለት እመልስላችኃለሁ፡፡
\v 20 20. ሞት የሚገባው ኀጢአት ላደረገ ሰው ብቻ ነው፡፡ ወላጆቻቸው ወይም ልጆቻቸው ስላደረጉት ኀጢአት ሰዎችን አልቀጣም፤ ትክክለኛ ሕይወት የሚኖሩትን ዋጋ እሰጣቸዋለሁ፤ ትክክለኛ ሕይወት የማይኖሩትን እቀጣቸዋለሁ፡፡

2
18/21.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 21 21. ሆኖም፣ አንድ ኀጢአተኛ ቀድሞ ያደርግ የነበረውን ክፉ ሥራ ቢያቆም፣ ሕጐቼን በታማኝነት ቢጠብቅ፣ መልካምና ቀና የሆነውን ቢያደርግ፣ በእርግጥ በሕይወት ይኖራል፡፡
\v 22 22. ቀድሞ ስላደረገው ኀጢአት አልቀጣውም፤ ከዚያ ጊዜ አንሥቶ ባደረገው መልካም ነገር በሕይወት እንዲኖር አደርጋለሁ፡፡

1
18/23.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 23 23. ክፉ ማድረጉን ትቶ ከዚያ የተነሣ በሕይወት ቢኖር እንጂ፣ እኔ ጌታ ያህዌ በክፉ ሰው ሞት ደስ አልሰኝም፡፡

1
18/24.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 24 24. አንድ ጻድቅ መልካም ማድረግን ትቶ ኀጢአት ቢፈጽም፣ አስጸያፊ ነገሮችንም ቢያደርግ በሕይወት አይኖርም፤ ቀድሞ ያደረገው የጽድቅ ሥራ አይቆጠርለትም፡፡ እኔን ደስ የሚያሰኘኝን በማድረግ በታማኝነት አልዘለቀምና በክፉ ሥራው ይሞታል፡፡

2
18/25.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 25 25. እናንተ የእስራኤል ሰዎች እኔ የማደርገው ትክክል አይደለም የምትሉ ከሆነ፣ ትክክል ያልሆነው እኔ የማደርገው ሳይሆን፣ እናንተ ዘወትር የምታደርጉት ነው እላችኃለሁ፡፡
\v 26 26. አንድ ጻድቅ ትክክል የሆነውን ማድረግ ትቶ፣ ኃጢአት ቢያደርግ ከኃጢአቱ የተነሣ ይሞታል፡፡

2
18/27.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 27 27. አንድ ክፉ ሰው መጥፎ ሥራውን ትቶ መልካም ነገርን ቢያደርግ ራሱን ከሞት ያድናል፡፡
\v 28 28. በክፉ ሥራው ሁሉ ቢመለስ እኔ በሕይወት እንዲኖር አደርጋለሁ፡፡