Mon Oct 15 2018 12:19:31 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2018-10-15 12:19:32 +03:00
parent 844752a1cc
commit 8740db7e41
5 changed files with 10 additions and 2 deletions

View File

@ -1,2 +1,2 @@
15. ሌሎቹ እስራኤላውያን እኔን በተዉ ጊዜ የሳዶቅ ዘር የሆኑት ሌዋውያን ቤተ መቅደሴ ውስጥ በታማኝነት ሥራቸውን አከናውነዋል፡፡ ስለዚህ ወደ እኔ ቀርበው ያገለግሉኛል፤ በፊቴ ቆመው የእንስሳትን ስብና ደም መሥዋዕት ያቀርባሉ፡፡
16. ወደ ቤተ መቅደሴ መግባት የሚፈቀደው ለእነርሱ ብቻ ነው፤ እኔን ለማገልገልና የነገርኃቸውን ለማድረግ ወደ መሠዊያ የሚቀርቡ እነርሱ ብቻ ናቸው፡፡
\v 15 \v 16 15. ሌሎቹ እስራኤላውያን እኔን በተዉ ጊዜ የሳዶቅ ዘር የሆኑት ሌዋውያን ቤተ መቅደሴ ውስጥ በታማኝነት ሥራቸውን አከናውነዋል፡፡ ስለዚህ ወደ እኔ ቀርበው ያገለግሉኛል፤ በፊቴ ቆመው የእንስሳትን ስብና ደም መሥዋዕት ያቀርባሉ፡፡
16. ወደ ቤተ መቅደሴ መግባት የሚፈቀደው ለእነርሱ ብቻ ነው፤ እኔን ለማገልገልና የነገርኃቸውን ለማድረግ ወደ መሠዊያ የሚቀርቡ እነርሱ ብቻ ናቸው፡፡

2
44/17.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 17 \v 18 17. ወደ ውስጠኛው አደባባይ በሮች ሲገቡ፣ ነጭ የናይለን ልብስ ይልበሱ፤ በውስጠኛው አደባባይ በሮች ወይም ቤተ መቅደሱ ውስጥ ሲያገለግሉ፣ ከበግ ጠጉር የተሠራ ልብስ አይልበሱ፡፡
18. በራሳቸው ላይ ከናይለን የተሠራ ጥምጥም ያድርጉ፤ ከወገባቸው በታች ከናይለን የተሠራ ሱሪ ይልበሱ፤ እንዲያልባቸው የሚያደርግ ልብስ መልበስ የለባቸውም፡፡

1
44/19.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 19 19. ሕዝቡ ወዳለበት ወደ ውጨኛው አደባባይ ከመውጣታቸው በፊት፣ ለብሰውት የነበረውን ልብስ አውልቀው በተቀደሱት ክፍሎች በመተው ሌሎች ልብሶች ይልበሱ፤ ይኸውም የተቀደሱ ልብሶቻቸውን በመንካት ሕዝቡ እንዳይቀደሱ ነው፡፡

3
44/20.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,3 @@
\v 20 \v 21 \v 22 20. ካህናቱ ጠጉራቸውን መስተካከል እንጂ፣ መላጨት ወይም ማስረዘም የለባቸውም፡፡
21. ወደ ውስጠኛው አደባባይ በሚገቡበት ጊዜ ካህናት የወይን ጠጅ አይጠጡ፡፡
22. መበለቶችን ወይም የተፈቱ ሴቶችን አያግቡ፤ ካህናት ማግባት ያለባቸው ድንግሎችን ወይም ካህናት የነበሩ ሰዎች የቀድሞ ሚስቶችን ብቻ ነው፡፡

2
44/23.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
23. በተቀደሰውና ባልተቀደሰው፣ በእኔ ዘንድ ተቀባይነት ባላቸውና በሌላቸው ነገሮች መካከል ስላለው ልዩነት ለሰዎች ያስተምሩ፡፡
24. በሰዎች መካከል ክርክር ቢፈጠር፣ ካህናት ዳኞች በመሆን ያገልግሉ፣ በሕጐቼም መሠረት ይበይኑ፡፡ ለተቀደሱ በዓሎች፣ ሕጐቼና ሥርዐቶቼ ይታዘዙ፤ ሰንበቶቼንም ለእኔ የተለዩ ቀኖች አድርገው ያክብሩ፡፡