Mon Oct 15 2018 12:17:31 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2018-10-15 12:17:32 +03:00
parent ee8f40df95
commit 844752a1cc
9 changed files with 21 additions and 2 deletions

View File

@ -1,2 +1,2 @@
20. ከደሙም ጥቂት ወስደህ አራቱን የመሠዊያ ቀንዶች፣ የላይኛውን ዕርከን አራት ጐኖች ላይ እንዲሁም በክፈፉ ዙሪያ ሁሉ ታደርጋለህ፤ በዚህ ሁኔታ መሠዊያውን ታነጻለህ፡፡
21. ወይፈኑን ከቤተ መቅደሱ ውጭ ለዚሁ ተብሎ በተመደበ ቦታ ታቃጥለዋለህ፡፡
\v 20 \v 21 20. ከደሙም ጥቂት ወስደህ አራቱን የመሠዊያ ቀንዶች፣ የላይኛውን ዕርከን አራት ጐኖች ላይ እንዲሁም በክፈፉ ዙሪያ ሁሉ ታደርጋለህ፤ በዚህ ሁኔታ መሠዊያውን ታነጻለህ፡፡
21. ወይፈኑን ከቤተ መቅደሱ ውጭ ለዚሁ ተብሎ በተመደበ ቦታ ታቃጥለዋለህ፡፡

3
43/22.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,3 @@
\v 22 \v 23 \v 24 22. በሚቀጥለው ቀን እንከን የሌለበት ወንድ ፍየል መሠዊያው ላይ ታቀርባለህ፤ መሠዊያውም ይቀደሳል፤ ለመሥዋዕት በቀረበው ወይፈን እንደዳረግኸው መሠዊያውንም በድጋሚ ታነጻለህ፡፡
23. ማንጻቱን ከፈጸምህ በኃላ እንከን የሌለበት አንድ ወይፈንና አንድ አውራ በግ ታቀርባለህ፡፡
24. ለእኔ ለያህዌ ታቀርባቸዋለህ፤ ካህናቱ ጨው ይነሰንሱባቸውና ፈጽሞ የሚቃጠል መሥዋዕትንና የኅብረት መሥዋዕት መሠዊያው ላይ ያቀርባሉ፤ እኔም እቀበላቸዋለሁ ይላል ጌታ ያህዌ፡፡››

3
44/01.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,3 @@
\c 44 \v 1 \v 2 \v 3 1. ከዚያም ሰውየው በስተ ምሥራቅ በኩል ወዳለው የቤተ መቅደሱ ውጪ በር መልሶ አመጣኝ፤ በሩ ግን ተዘግቶ ነበር፡፡
2. ያህዌም እንዲህ አለኝ፣ ‹‹ይህ በር እንደ ተዘጋ ይኖራል እንጂ፣ ለማንም አይከፈትም፤ ማንም እንዲገባበት አይፈቀድለትም፤ እኔ የእስራኤል አምላክ ያህዌ የገባሁበት ስለሆነ እንደ ተዘጋ መኖር አለበት፡፡
3. በፊቴ ይበላ ዘንድ፣ በመግቢያው በር ወደ ውስጥ ገብቶ መቀመጥ የሚፈቀድለት የእስራኤል ገዢ ብቻ ነው፤ ወደ ቤተ መቅደሱ የሚገባውና የሚወጣው በዚህ በር በኩል ነው፡፡››

2
44/04.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 4 \v 5 4. ከዚያም ሰውየው በሰሜን ባለው መግቢያ በር በኩል ወደ ቤተ መቅደሱ ፊት ለፊት ወሰደኝ፤ በዚያም ሆኜ ስመለከት የያህዌ ክብር ቤተ መቅደሱን ሞላው፤ እኔም በግንባሬ ተደፋሁ፡፡
5. ያህዌም እንዲህ አለኝ፤ ‹‹የሰው ልጅ ሆይ፣ ስለ ቤተ መቅደሱ ደንብና ሥርዐት እኔ የምነግርህን ሁሉ ልብ ብለህ አድምጥ፤ የቤተ መቅደሱን መግቢያና መውጫ በሚገባ አስተውል፡፡

2
44/06.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 6 \v 7 6. ለዐመፀኞቹ የእስራኤል ሕዝብ እንዲህ በላቸው፤ የእስራኤል ሕዝብ ሆይ፣ አስጸያፊ ሥራችሁን ሁሉ ከእንግዲህ አልታገሥም፤
7. ከምታደርጓቸው ሌሎች ጸያፍ ነገሮች በተጨማሪ፣ እኔን ስለ ማክበር ምንም የማያውቁትን ያልተገረዙ ባዕዳን ወደ ቤተ መቅደሴ አመጣችሁ፤ ምግብ ስብና ደም በማቅረብ ቤተ መቅደሴን አረከሳችሁ፤ ከእናንተ ጋር ያደረግሁትን ኪዳን ናቃችሁ፡፡

2
44/08.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 8 \v 9 8. እኔ ያዘዝኃችሁን ቅዱሳት ነገሮቼን እናንተ ራሳችሁ ማድረግ ሲገባችሁ በዕዳንን በኃላፊነት ቤተ መቅደሴ ውስጥ አስቀመጣችሁ፡፡
9. ይሁን እንጂ ያህዌ እንዲህ ይላል፤ ባዕዳን፣ ያልተገረዙና አምላክ የለሽ ሰዎች፣ ሌላው ቀርቶ በእስራኤላውያን መካከል እየኖሩ ያሉት እንኳ ቢሆኑ፣ ወደ ቤተ መቅደሴ መግባት የለባቸውም፡፡

3
44/10.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,3 @@
\v 10 \v 11 \v 12 10. ከእስራኤል ሕዝብ ጋር ብዙዎቹ ሌዋውያን እኔን ትተው ጣዖቶችን አመለኩ፤ በዚህ ኃጢአታቸው እኔ እቀጣቸዋለሁ፡፡
11. የቤተ መቅደሱ በር ኃላፊ በመሆንና በእርሱ ውስጥ በማገልገል፣ ለሚቃጠል መሥዋዕት የሚቀርቡ እንስሳትን በማረድ፣ ለሕዝቡ ኃጢአት ሥርየት የሚቀርቡ መሥዋዕቶችን በማቃጠል እንዲሠሩ እፈቅድላቸዋለሁ፡፡
12. ይሁን እንጂ፣ ሕዝቡ ጣዖት እንዲያመልክ በመርዳታቸውና የእስራኤል ሕዝብ ጣዖት በማምለክ እንዲበድል በማድረጋቸው በዚህ ኃጢአታቸው እቀጣቸዋለሁ፡፡

2
44/13.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 13 \v 14 13. እንደ ካህናት ለማገልገል ወደ እኔ መምጣት የለባቸውም፤ ቅዱስ ወደ ሆነው ነገሬ ወይም ወደ ተቀደሱ መሥዋዕቶቼ መቅረብ የለባቸውም፡፡ የአስጸያፊ ተግባራቸውን ኀፍረት ይሸከማሉ፡፡
14. ያም ሆኖ የቤተ መቅደሴን ሥራ በኃላፊነት እንዲሠሩና፣ በውስጡ የሚሠሩ ነገሮችን እንዲያከናውኑ አደርጋቸዋለሁ፡፡

2
44/15.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
15. ሌሎቹ እስራኤላውያን እኔን በተዉ ጊዜ የሳዶቅ ዘር የሆኑት ሌዋውያን ቤተ መቅደሴ ውስጥ በታማኝነት ሥራቸውን አከናውነዋል፡፡ ስለዚህ ወደ እኔ ቀርበው ያገለግሉኛል፤ በፊቴ ቆመው የእንስሳትን ስብና ደም መሥዋዕት ያቀርባሉ፡፡
16. ወደ ቤተ መቅደሴ መግባት የሚፈቀደው ለእነርሱ ብቻ ነው፤ እኔን ለማገልገልና የነገርኃቸውን ለማድረግ ወደ መሠዊያ የሚቀርቡ እነርሱ ብቻ ናቸው፡፡