Tue Oct 16 2018 09:03:59 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
f7632f5f8f
commit
7972674346
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 11 እንግዲህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላችኋል አንተ ህዝቅኤል በእጅህ አጨብጭቦ በእግርህም አሸብሽብና በጩኸት ሃዘንህን ግለጥ በክፋታቸውና በአስፀያፊ ስራቸው በእስራኤል ህዝብ ላይ ስለሚመጣው ወየው በል፡፡\v 12 ከእየሩሳሌም በሩቅ ያሉት በቸነፈር ይሞታሉ በእየሩሳሌም ቅርብ ያሉት በጠላቶቻቸው ጐራዴ ይሞታሉ፡፡ ከዚህም የተረፉት በረሃብ ይሞታሉ እኔም የምቀጣቸው እንዲህ ነው፡፡
|
||||
\v 11 እንግዲህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላችኋል አንተ ህዝቅኤል በእጅህ አጨብጭቦ በእግርህም አሸብሽብና በጩኸት ሃዘንህን ግለጥ በክፋታቸውና በአስፀያፊ ስራቸው በእስራኤል ህዝብ ላይ ስለሚመጣው ወየው በል፡፡ \v 12 ከእየሩሳሌም በሩቅ ያሉት በቸነፈር ይሞታሉ በእየሩሳሌም ቅርብ ያሉት በጠላቶቻቸው ጐራዴ ይሞታሉ፡፡ ከዚህም የተረፉት በረሃብ ይሞታሉ እኔም የምቀጣቸው እንዲህ ነው፡፡
|
|
@ -1,2 +1 @@
|
|||
\v 13 \v 14 ከእናንተ አንዳንዶች ሬሳዎቻቸው በጣኦታቱና በመሰውያው በየትላልቅ ኮረብቶችና በተራሮች በየትላልቅ ዛፍ ሥር ጣዖታትን ለማክበር እጣን በሚያኑበት ቦታ ሁሉ ይወድቃሉ፡፡
|
||||
14. ኃይሌንም አሳያለሁ የሚኖሩበትን አገር ሁሉ በሩቅ ምዕራብ ምድረበዳ በሩቅ ሰሜን አስባለው እስከ ዴብላታ ከተማ ድረስ ምድረ በዳ አደርጋለሁ፡፡ ከዚያም እኔ እግዚአብሔ እንዳደረኩ ያውቃሉ፡፡
|
||||
\v 13 ከእናንተ አንዳንዶች ሬሳዎቻቸው በጣኦታቱና በመሰውያው በየትላልቅ ኮረብቶችና በተራሮች በየትላልቅ ዛፍ ሥር ጣዖታትን ለማክበር እጣን በሚያኑበት ቦታ ሁሉ ይወድቃሉ፡፡ \v 14 ኃይሌንም አሳያለሁ የሚኖሩበትን አገር ሁሉ በሩቅ ምዕራብ ምድረበዳ በሩቅ ሰሜን አስባለው እስከ ዴብላታ ከተማ ድረስ ምድረ በዳ አደርጋለሁ፡፡ ከዚያም እኔ እግዚአብሔ እንዳደረኩ ያውቃሉ፡፡
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\c 7 \v 1 \v 2 ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ሲል ሌላ መልዕክት ሰጠኝ እንዲህም አለ
|
||||
2. አንተ የሰው ልጅ እኔ እግዚአብሔር ለእስራኤል ህዝብ የምለው ይህን ነው እስራዔል ሁሉ በግዛቱም ያሉ ሁሉ በቅርቡ ፈጥነው ይጠፋሉ፡፡
|
||||
\c 7 \v 1 ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ሲል ሌላ መልዕክት ሰጠኝ እንዲህም አለ
|
||||
\v 2 አንተ የሰው ልጅ እኔ እግዚአብሔር ለእስራኤል ህዝብ የምለው ይህን ነው እስራዔል ሁሉ በግዛቱም ያሉ ሁሉ በቅርቡ ፈጥነው ይጠፋሉ፡፡
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 3 \v 4 እናንተ የእስራኤል ህዝቦች መጨረሻው ደርሷል፡፡ በፅኑ እቀጣችኋለሁ ስላደረጋችሁት ክፉ ነገር ሁሉ እፈርድላችኋለሁ እንደ ፀያፍ ስራችም መጠን እከፍላችኋለሁ፡፡
|
||||
4. ለእናንተም አልፈራም ምህረትና አላደርግላችሁም ስለ ክፉ ስራችሁም በፅኑ እቀጣችኋለሁ፡፡ በዚያም ጊዜ ይህ የሆነው እኔ እግዚአብሔር ስላደረግሁት መሆኑን ታውቃላችሁ
|
||||
\v 3 እናንተ የእስራኤል ህዝቦች መጨረሻው ደርሷል፡፡ በፅኑ እቀጣችኋለሁ ስላደረጋችሁት ክፉ ነገር ሁሉ እፈርድላችኋለሁ እንደ ፀያፍ ስራችም መጠን እከፍላችኋለሁ፡፡
|
||||
\v 4 ለእናንተም አልፈራም ምህረትና አላደርግላችሁም ስለ ክፉ ስራችሁም በፅኑ እቀጣችኋለሁ፡፡ በዚያም ጊዜ ይህ የሆነው እኔ እግዚአብሔር ስላደረግሁት መሆኑን ታውቃላችሁ
|
|
@ -1,3 +1,2 @@
|
|||
\v 5 \v 6 \v 7 ደግሞም ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል በቅርቡ ብዙ አስደንጋጭ ጥፋት ይደርስባችኋል፡፡
|
||||
6. ይህም ለእስራኤል መጨረሻም ይሆናል፡፡
|
||||
7. በእስራኤል ምድር ለምትኖሩት ህዝቦች መጥፊያችሁ መጨረሻችሁ ይሆናል፡፡ ጊዜው ደርሷል የምትጠፋበት ጊዜ ቀርቧል፡፡ በዚያን ጊዜ በተራሮች ላይ ጣዖታትን ያመልኩ የነበሩት ወደናንተ መሸበር እንጂ ደስታ አይሆንላቸውም፡፡
|
||||
\v 5 ደግሞም ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል በቅርቡ ብዙ አስደንጋጭ ጥፋት ይደርስባችኋል፡፡ \v 6 ይህም ለእስራኤል መጨረሻም ይሆናል፡፡
|
||||
\v 7 በእስራኤል ምድር ለምትኖሩት ህዝቦች መጥፊያችሁ መጨረሻችሁ ይሆናል፡፡ ጊዜው ደርሷል የምትጠፋበት ጊዜ ቀርቧል፡፡ በዚያን ጊዜ በተራሮች ላይ ጣዖታትን ያመልኩ የነበሩት ወደናንተ መሸበር እንጂ ደስታ አይሆንላቸውም፡፡
|
|
@ -90,7 +90,11 @@
|
|||
"06-04",
|
||||
"06-06",
|
||||
"06-08",
|
||||
"06-11",
|
||||
"06-13",
|
||||
"07-title",
|
||||
"07-01",
|
||||
"07-03",
|
||||
"08-title",
|
||||
"09-title",
|
||||
"10-title",
|
||||
|
|
Loading…
Reference in New Issue