Tue Oct 16 2018 12:41:06 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
d9c5d9214e
commit
6549916685
|
@ -1,10 +1,10 @@
|
|||
\v 16 16. ከዚያም በመግዛትና በመሸጥ ሥራ ተጣደፍህ
|
||||
\v 16 ከዚያም በመግዛትና በመሸጥ ሥራ ተጣደፍህ
|
||||
ይህም ወደ ግፍና ወደ ኀጢአት መራህ
|
||||
ስለዚህ እኔ አዋረድሁህ፡፡
|
||||
ሰዎችን እንድትጠብቅ ተመድበህ የነበርኸውን መልአክ አንተን
|
||||
የተቀደሰውን ተራራዬን ለቀህ እንድትወጣ፣
|
||||
እነዚያን የእሳት ድንጋዮች ትተህ እንድትሄድ አስገደድሁህ፡፡
|
||||
\v 17 17. ከመልክህ ውበት የተነሣ፣ እጅግ ታበይህ፡፡
|
||||
\v 17 ከመልክህ ውበት የተነሣ፣ እጅግ ታበይህ፡፡
|
||||
ውብ ነገሮችን በመውደድህ
|
||||
አስተዋዮች የሚያደርጉትን አደረግህ፡፡
|
||||
ስለዚህ ወደ ምድር ጣልሁህ
|
||||
|
|
|
@ -1,8 +1,8 @@
|
|||
\v 18 18. በኃጢአትህና በተጭበረበረው ንግድህ ብዛት
|
||||
\v 18 በኃጢአትህና በተጭበረበረው ንግድህ ብዛት
|
||||
እኔ የምመለክበትን ቦታ አረከስህ፡፡
|
||||
ስለዚህ ከተማህ በእሳት እንዲቃጠል አደረግሁ
|
||||
ከተማህ ጨርሶ ይወድማል፣
|
||||
የቀረው ዐመድ ብቻ መሆኑን ሰዎች ያያሉ፡፡
|
||||
\v 19 19. ከተማህን ቀድሞ የሚያውቁ፣
|
||||
\v 19 ከተማህን ቀድሞ የሚያውቁ፣
|
||||
አሁን በፍጹም መውደሙንና ከእንግዲህም
|
||||
የማይኖር መሆኑን ሲያዩ እጅግ ይሸበራሉ፡፡››
|
|
@ -1,8 +1,8 @@
|
|||
\v 20 20. ያህዌ ሌላም መልእክት ሰጠኝ፤ እንዲህም አለኝ
|
||||
\v 21 21. ‹‹የሰው ልጅ ሆይ፣ ፊትህን ወደ ሲዶን አዙር፤ የሚደርስባትንም ክፉ ነገር ንገራት፡፡
|
||||
\v 22 22. ለሲዶና ሰዎች እንዲህ በማለት ይህን የጌታ ያህዌ መልእክት ተናገር፤
|
||||
\v 21 21. ‹‹የሰው ልጅ ሆይ፣ ፊትህን ወደ ሲዶን አዙር፤ የሚደርስባትንም ክፉ ነገር ንገራት፡፡
|
||||
\v 22 22. ለሲዶና ሰዎች እንዲህ በማለት ይህን የጌታ ያህዌ መልእክት ተናገር፤
|
||||
‹የሲዶና ሰዎች ሆይ፣ እናንተ ላይ በማደርገው
|
||||
ጠላት ሆኜባችኃለሁ
|
||||
ጠላት ሆኜባችኋለሁ
|
||||
ታቅነቴን አሳያችኃለሁ፤ ያኔ በጽድቅ የቀጣችሁና የፈረደባችሁ ያህዌ መሆኑን
|
||||
ታውቃላችሁ፡፡
|
||||
እኔ ከእናንተ የተለየሁ መሆኔን ታውቃላችሁ፤ እናንተ ላይ በማደርገው እከብራለሁ
|
|
@ -1,6 +1,6 @@
|
|||
\v 23 23. መቅሠፍት እልክባችኃለሁ
|
||||
\v 23 መቅሠፍት እልክባችኃለሁ
|
||||
ጠላቶች መጥተው በመንገዶቻችሁ እንዲገድሏችሁ አደርጋለሁ፡፡
|
||||
ከየአቅጣጫው ያጠቋችኃል
|
||||
በከተማችሁ ቅጥሮች ሕዝባችሁን ያርዳሉ፡፡
|
||||
ያኔ እኔ ያህዌ የተናገርሁትን የማድረግ ኃይል ያለኝ መሆኑን ሰዎች ሁሉ ያውቃሉ፡፡
|
||||
\v 24 24. ከእንግዲህ ወዲህ የእስራኤልን ሕዝብ እንደ እሾኽና እንደ አሜኬላ የሚወጉ ሰዎች አይኖሩም፡፡ ያኔ እኔ ያህዌ የተናገርሁትን ለማድረግ ኃይል እንዳለኝ እስራኤላውያን ያውቃሉ፡፡
|
||||
\v 24 ከእንግዲህ ወዲህ የእስራኤልን ሕዝብ እንደ እሾኽና እንደ አሜኬላ የሚወጉ ሰዎች አይኖሩም፡፡ ያኔ እኔ ያህዌ የተናገርሁትን ለማድረግ ኃይል እንዳለኝ እስራኤላውያን ያውቃሉ፡፡
|
|
@ -1,3 +1,2 @@
|
|||
\v 25 25. ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል፤ እነርሱን ከበተንሁበት ሩቅ አገሮች በምሰበስብበት ጊዜ አሕዛብ እያዩ ቅድስናዬን በመካከላቸው እገልጣለሁ፤ ከዚያም ለባርያዬ ለያዕቆብ በሰጠሁት በገዛ ምድራቸው ይኖራሉ፡፡
|
||||
\v 26 26. ሕዝቤ በእስራኤል ምድር በሰላም ይኖራሉ፤ ቤቶች ይሠራሉ፤ የወይን ተክል ቦታም ያበጃሉ፡፡ በንቀት ይመለከቷቸው የነበሩ ጐረቤቶቻቸውን ስቀጣ ይህን ያደረግሁ እኔ አምላካቸው ያህዌ እንደ ሆንሁ ሕዝቤ ያውቃሉ፡፡
|
||||
|
||||
\v 25 ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል፤ እነርሱን ከበተንሁበት ሩቅ አገሮች በምሰበስብበት ጊዜ አሕዛብ እያዩ ቅድስናዬን በመካከላቸው እገልጣለሁ፤ ከዚያም ለባርያዬ ለያዕቆብ በሰጠሁት በገዛ ምድራቸው ይኖራሉ፡፡
|
||||
\v 26 ሕዝቤ በእስራኤል ምድር በሰላም ይኖራሉ፤ ቤቶች ይሠራሉ፤ የወይን ተክል ቦታም ያበጃሉ፡፡ በንቀት ይመለከቷቸው የነበሩ ጐረቤቶቻቸውን ስቀጣ ይህን ያደረግሁ እኔ አምላካቸው ያህዌ እንደ ሆንሁ ሕዝቤ ያውቃሉ፡፡
|
|
@ -1,6 +1,6 @@
|
|||
\c 29 \v 1 1. ባቢሎናውያን እኛ እስራኤላውያንን ወደ ባቢሎን ከወሰዱን ዐሥር ዓመት በኃላ በዐሥረኛው ወር በአሥራ ሁለተኛው ቀን ያህዌ ሌላ መልእክት ሰጠኝ፡፡ እንዲህም አለኝ፡፡
|
||||
\v 2 2. ‹‹የሰው ልጅ ሆይ፣ ፊትህን ወደ ግብፅ አዙርና በግብፅ ንጉሥና በሕዝቡ ሁሉ ላይ የሚሆነውን ክፉ ነገር ተናገር፡፡
|
||||
\v 3 3. እንዲህም ብለህ ንገረው፤ ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል፤
|
||||
\c 29 \v 1 ባቢሎናውያን እኛ እስራኤላውያንን ወደ ባቢሎን ከወሰዱን ዐሥር ዓመት በኃላ በዐሥረኛው ወር በአሥራ ሁለተኛው ቀን ያህዌ ሌላ መልእክት ሰጠኝ፡፡ እንዲህም አለኝ፡፡
|
||||
\v 2 ‹‹የሰው ልጅ ሆይ፣ ፊትህን ወደ ግብፅ አዙርና በግብፅ ንጉሥና በሕዝቡ ሁሉ ላይ የሚሆነውን ክፉ ነገር ተናገር፡፡
|
||||
\v 3 እንዲህም ብለህ ንገረው፤ ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል፤
|
||||
‹የግብፅ ንጉሥ ሆይ፣ እኔ ያህዌ ጠላት ሆኜብሃለሁ
|
||||
አንተ ዐባይ ወንዝ ውስጥ እንደሚተኛ ታላቅ አውሬ ነህ
|
||||
የዐባይ ወንዝ የአንተ እንደሆነና
|
||||
|
|
|
@ -1,7 +1,7 @@
|
|||
\v 4 4. ነገር ግን በመንጋጋህ መንጠቆ አስገብቼ
|
||||
\v 4 ነገር ግን በመንጋጋህ መንጠቆ አስገብቼ
|
||||
ቅርፊትህ ላይ ከተጣበቁት ዓሦች ጋር ጐትቼ ወደ ምድር
|
||||
አወጣሃለሁ፡፡
|
||||
\v 5 5. አንተና እነዚያ ዓሦች እንድትሞቱ ምድረ በዳ ላይ
|
||||
\v 5 አንተና እነዚያ ዓሦች እንድትሞቱ ምድረ በዳ ላይ
|
||||
እተዋችኃለሁ፤
|
||||
በገላጣ ምድር ላይ ትወድቃለህ
|
||||
ከዚያ አንሥቶ የሚቀብርህ አይኖርም፤
|
||||
|
|
|
@ -1,3 +1,3 @@
|
|||
\v 6 6. የግብፅ ሕዝብ ሁሉ ያንን ሲያዩ፣ እኔ ያህዌ የተናገርሁትን ለማድረግ ኃይል እንዳለኝ ያውቃሉ፡፡
|
||||
\v 6 የግብፅ ሕዝብ ሁሉ ያንን ሲያዩ፣ እኔ ያህዌ የተናገርሁትን ለማድረግ ኃይል እንዳለኝ ያውቃሉ፡፡
|
||||
እስራኤላውያን ትረዳናለህ ብለው ተስፋ አድርገውህ ነበር፤ አንተ ግን በእጃቸው ቢይዙህ እንደ ተቀጠቀጠ ሸምበቆ በትር ነህ፤
|
||||
\v 7 7. ቢደገፉብህም ትከሻቸውን እንደሚወጋ ስንጥር ነህ፡፡ ቢደገፉብህ ተሰብሮ ወገባቸውን እንደሚያጐብጥ ሞሰሰ ሆንህ፡፡
|
||||
\v 7 ቢደገፉብህም ትከሻቸውን እንደሚወጋ ስንጥር ነህ፡፡ ቢደገፉብህ ተሰብሮ ወገባቸውን እንደሚያጐብጥ ሞሰሰ ሆንህ፡፡
|
|
@ -1,3 +1,3 @@
|
|||
\v 8 8. ስለዚህ ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል፤ ግብፃውያንን በሰይፍ የሚያጠቃ ጠላት አመጣባቸዋለሁ፤ እነርሱንና እንስሶቻቸውን ይገድላሉ፡፡
|
||||
\v 9 9. ግብፅ ባዶ ምድረ በዳ ትሆናለች፡፡ ግብፃውያንም እኔ ያህዌ የተናገርሁን የማድረግ ኃይል እንዳለኝና የግብፅ ወንዝን ለራሴ የፈጠርሁትን እኔ ነኝ በማለታቸው እየቀጣኃቸው መሆኑን ያውቃሉ፡፡
|
||||
\v 10 10. ያህዌ በአንተና በወንዞችህ ላይ ተነሥቻለሁ፤ የግብፅንም ምድር ከሚግዶል በሰሜን እስከ አሰዋን፣ በደቡብም እስከ ኢትዮጵያ ድንበር ድረስ ጠፍ ምድረ በዳ አደርጋታለሁ፡፡
|
||||
\v 8 ስለዚህ ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል፤ ግብፃውያንን በሰይፍ የሚያጠቃ ጠላት አመጣባቸዋለሁ፤ እነርሱንና እንስሶቻቸውን ይገድላሉ፡፡
|
||||
\v 9 ግብፅ ባዶ ምድረ በዳ ትሆናለች፡፡ ግብፃውያንም እኔ ያህዌ የተናገርሁን የማድረግ ኃይል እንዳለኝና የግብፅ ወንዝን ለራሴ የፈጠርሁትን እኔ ነኝ በማለታቸው እየቀጣኃቸው መሆኑን ያውቃሉ፡፡
|
||||
\v 10 10. ያህዌ በአንተና በወንዞችህ ላይ ተነሥቻለሁ፤ የግብፅንም ምድር ከሚግዶል በሰሜን እስከ አሰዋን፣ በደቡብም እስከ ኢትዮጵያ ድንበር ድረስ ጠፍ ምድረ በዳ አደርጋታለሁ፡፡
|
Loading…
Reference in New Issue