Sun Oct 14 2018 19:05:02 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
3aedf5945c
commit
52627b3750
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
\v 33 33. ጽዋው ውስጥ ያለውን ስትጠጪ ትሰክሪያለሽ፣ እኅትሽ ሰማርያ ላይ የደረሰው ጥፋትና ውድመት አንቺም ላይ ስለሚደርስ እጅግ ታዝኛለሽ፤ ሁሉም ይተውሻል፡፡
|
||||
\v 34 34. ጽዋው ውስጥ ያለውን ሁሉ ጨልጠሽ ትጠጫለሽ፤ በጣም ከማዘንሽ የተነሣ ጽዋውን ሰባብረሽ በስብርባሪ ጡቶችሽን ትቆራርጪአለሽ፡፡ እኔ ያህዌ ተናግሬአለሁና ይህ በእርግጥ ይፈጽማል፡፡
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 35 አሁንም ጌታ ያህዌ የሚለው ይህ ነው፤ እኔን ስለ ረሳሽና ስለ ተውሽኝ ስለ ሴሰኛነትሽና አመንዝራነትሽ እቀጣሻለሁ፡፡››
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
\v 36 36. ያህዌ እንዲህ አለኝ፤ ‹‹የሰው ልጅ ሆይ፣ አሆላና አሆሊባ የሚወክሏቸው ሁለት ከተሞች ላይ ፍረድ፤ ጸያፍ ተግባራቸውንም ንገራቸው፡፡
|
||||
\v 37 37. ሁለቱም አመንዝራዎችና ነፍሰ ገዳዮች ናቸው፡፡ ለእኔ ታማኝ ባለ መሆን ጣዖቶችን አምልከዋል፡፡ ከእኔ የተወለዱትን የገዛ ልጆቻቸውን እንኳ በእሳት መሥዋዕት አድርገዋል፡፡
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
\v 38 38. እነርሱ የፈጸሙት በደል ይህ ብቻ አይደለም፤ ቤተ መቅደሴን አርክሰዋል፤ ሰንበቴን እንደ ሌላው ቀን አድርገዋል፡፡
|
||||
\v 39 39. ልጆቻቸውን ለጣዖቶች መሥዋዕት አድርገው ባቀረቡበት በዚያው ቀን፤ ወደ ቤተ መቅደሴ ገብተው አረከሱት፤ ይህን ያደረጉት በእኔ በራሴ ቤት ነበር!
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
\v 40 40. ከዚህም በላይ ወንዶች ከሩቅ አገሮች እንዲመጡላቸው መልእክተኞች ላኩ፤ እነርሱም ሲመጡ ሁለቱ እኅትማማቾች ገላቸውን ታጠቡ፤ ዐይናቸውን ተኳሉ፤ ጌጦቻቸውን አደረጉ
|
||||
\v 41 41. የእኔ የሆነውን ዕጣንና የወይራ ዘይት ፊት ለፊታቸው ጠረጴዛ ላይ በማድረግ ባማሩ ድንክ አልጋዎቻቸው ላይ ተቀመጡ፡፡
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 42 የብዙ ሰዎች ጫጫታ ዙሪያቸው ነበር፤ በእነርሱም መካከል ከአረብ ምድረ በዳ የመጡ ሳባውያን ነበሩ፤ በሁለቱ እኅትማማቾች ክንዶች ላይ አምባር፣ በራሶቻቸውም ላይ ያማሩ አክሊሎች አደረጉላቸው፡፡
|
Loading…
Reference in New Issue