Sun Oct 14 2018 18:58:58 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2018-10-14 18:58:59 +03:00
parent e54c607cf3
commit 34c7c515c6
3 changed files with 13 additions and 0 deletions

7
23/01.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,7 @@
\c 23 \v 1 1. ያህዌ እንዲህ አለኝ፤
\v 2 2. የሰው ልጅ ሆይ፣ ስለ ኢየሩሳሌምና ስለ ሰማርያ የተነገረውን ይህን ምሳሌ ስማ፤ ከአንድ እናት የተወለዱ ሁለት ሴቶች ነበሩ
\v 3 3. የሚኖሩት በግብፅ ነበር፤ ከወጣትነታቸው ጀምሮ ሁለቱም አመንዝራዎች ነበሩ፤ በዚያ ምድር የነበሩ ወንዶች ጡታቸውንና ጭናቸውን ዐይተው ለዝሙት ፈለጓቸው፡፡
\v 4 4. ታላቂቱ አሆላ፣ ታናሺቱ ደግሞ አሆሊባ ይባሉ ነበር፡፡ ሁለቱንም አገባኃቸውና ወንዶችና ሴቶች ልጆችን ወለዱልኝ፤ አሆላ የምትወክለው ሰማርያን ሲሆን፣ አሆሊባ ደግሞ የምትወክለው ኢየሩሳሌምን ነበር፡፡

3
23/05.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,3 @@
\v 5 5. አሆላ እኔ ካገባኃት በኃላ እንኳ፣ አመንዝራነቷን ቀጠለች፤ በአሦራውያን ወዳጆችዋ ፍቅር ተቃጠለች፡፡
\v 6 6. አንዳንዶቹ የጦር ባለ ሥልጣኖችና አዛዦች ነበሩ፤ ሐምራዊ ልብስ የሚለብሱና ሁሉም ፈረሰኞች የሆኑ መልከ መልካሞች ነበሩ፡፡
\v 7 7. እርስዋም ለአሦራውያን ባለ ሥልጣኖች ሁሉ መጠቀሚያ አመንዝራ ነበረች፤ የምትወዳቸው ሰዎች ጣዖቶች ሁሉ ማምለኳ እንድትረክስ አደረጋት፡፡

3
23/08.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,3 @@
\v 8 8. አመነዝራነት የጀመረችው ገና በወጣትነትዋ በግብፅ እያለች ሲሆን፣ ዕድሜዋ ከገፉ በኃላ እንኳ በዚሁ አመንዝራነትዋ ቀጥላበታለች፡፡
\v 9 9. ስለዚህ በዝሙት ለምትፈልጋቸው አሦራውያን ወዳጆቿ አሳልፌ ሰጠኃት፡፡
\v 10 10. እነርሱም ልብሷን ገፍፈው ዕርቃኗን አስቀሯት ወንዶችና ሴቶች ልጆችዋን በምርኮ ወሰዱ፤ እርሷንም በሰይፍ ገደሉአት፡፡ በደረሰባት ውርደትና የሚገባትንም በመቀበልዋ ሌሎች ሴቶች አሉባልታ ማሰማት ጀመሩ፡፡