Mon Oct 15 2018 08:07:21 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2018-10-15 08:07:22 +03:00
parent 216e764080
commit 174926e260
3 changed files with 6 additions and 0 deletions

2
37/07.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 7 7. እኔም ያህዌ እንዳዘዘኝ ለዐጥንቶቹ ተናገርሁ፤ እየተናገርሁ እያለ የኩሽኩሽታ ድምፅ ተሰማ፤ ዐጥንቶቹ ተሰባሰቡ፤ እርስ በርሳቸውም ተገጣጠሙ፡፡
\v 8 8. ዐይኔ እያየ ጅማታቸው ተዘረጋጋ፤ ሥጋም በላያቸው ታዬ፤ ሥጋቸው በቆዳ ተሸፈነ፤ እስትንፋስ ግን በውስጣቸው አልነበረም፡፡

2
37/09.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 9 9. ከዚያም እንዲህ አለኝ፣ ‹‹የሰው ልጅ ሆይ፣ ለነፋስ መልእክት ተናገር፤ እንዲህም በለው፣ ‹‹ነፋስ ሆይ፣ ከአራቱም አቅጣጫ ና፤ እንደ ገና በሕይወት እንዲኖሩ በእነዚህ በተገደሉት ላይ እፍ በልባቸው፡፡››
\v 10 10. እኔም የታዘዝሁትን አደረግሁ፤ እስትንፋስም ገባባቸው፤ እነርሱም ሕይወት አገኙ፤ እጅግ ታላቅ ሰራዊትም ሆነው በእግራቸው ቆሙ፡፡

2
37/11.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 11 11. ከዚያም እንዲህ አለኝ፤ ‹‹እነዚህ ዐጥንቶቹ እስራኤላውያንን ይወክላሉ፡፡ ሕዝቡ፣ ‹‹ዐጥንቶቻችን ደርቀዋል፤ ከእንግዲህ ተስፋ የምናደርገው መልካም ነገር የለም፤ መንግሥታችንም ፈርሶአል ይላሉ፡፡
\v 12 12. ስለዚህ እንዲህ በማለት መልእክቴን ንገራቸው፤ ‹‹ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል፣ ‹‹ሕዝቤ ሆይ፣ መቃብሮቻችሁን እከፍታለሁ፤ ከውስጣቸው አወጣችኃለሁ፡፡ ወደ እስራኤልም ምድር አመጣችኃለሁ፡፡