2 lines
532 B
Plaintext
2 lines
532 B
Plaintext
|
\v 37 ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል፤ እንደ ገና ሕዝባችሁን እንደ መንጋ እንደበዛ ላቀረባችሁ ልመና እንደ ገና መልስ እሰጣለሁ፡፡
|
||
|
\v 38 38. በኢየሩሳሌም በዓላት ለመሥዋዕት እንደሚያስፈልጉ የበግ መንጋ አበዛችኃለሁ፡፡ አሁን የፈራረሱ ከተሞች፣ በሕዝብ ይሞላሉ፤ ያኔ እኔ ጌታ ያህዌ የተናገርሁትን ለማድረግ ኃይል እንዳለኝ ታውቃላችሁ፡፡
|