6 lines
479 B
Plaintext
6 lines
479 B
Plaintext
|
\v 10 10. የተሳለው ብዙ ሰዎችን ለመግደል ነው
|
||
|
የተወለወለው እንደ መብረቅ እንዲያብለጨልጭ ነው፡፡
|
||
|
የመጣባቸውን ሰይፍ መቋቋም ስለማይችሉ የይሁዳ ሰዎች
|
||
|
በንጉሣቸው በትረ መንግሥት ደስ አይሰኙም፡፡
|
||
|
\v 11 11. ሰይፉ ተወልውሎ ለተገቢ ሰው ተሰጥቷል፡፡
|
||
|
ለገዳይ እንዲሰጥ ተስሎና ተወልውሎ ተዘጋጅቶአል፡፡
|