2018-10-13 02:40:05 +00:00
|
|
|
\v 42 42. ለአባቶቻችሁ ወደ ማልሁላቸው ወደ እስራኤል ምድር ሳመጣችሁ ያንን ያደረግሁ እኔ ያህዌ መሆኔን ታውቃለችሁ፡፡
|
|
|
|
\v 43 43. የፈጸማችኃቸውን አሳፋሪ ነገሮችና ራሳችሁንም እንዴት እንዳረከሳችሁ በዚያ ቦታ ታስተውላላችሁ፡፡
|
2018-10-13 02:38:05 +00:00
|
|
|
\v 44 44. እስራኤላውያን ሆይ፣ እንደ ክፉ መንገዳችሁና እንደ ብልሹ ተግባራችሁ ሳይሆን፣ ስለ ስሜ ስል በምጐበኛችሁ ጊዜ እኔ ያህዌ የተናገርሁትን እንደማደርግ ታውቃላችሁ ይላል ጌታ ያህዌ፡፡
|