Fri Jun 01 2018 10:35:33 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
8fae5bf57a
commit
6c490ac5c4
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 6 6. ስለ እግዚአብሔር ማሰብ የሚገባህ አሁን ነው፡ምክንያቱም የብር ሰንሰለት እንደሚበጠስ ወይም የወርቅ ሳህን በቀላሉ ወድቆ እንደሚሰበር ወይም የውሃ መቅጃ በምንጩ አጠገብ እንደሚከሰከስ ወይም ባለ እሽክርክሪት ውሃ መቅጃ ጉድጓድ ላይ እንድሚሰበር ሁሉ እኛም ፈጥነን እንሞታለን። \v 7 ከዚያም ሥጋችን ይበሰብሳል፡ተመልሶም ዐፈር ይሆናል፡መንፈሳችንም ወደ ሰጠን ወደ እግዚአብሔር ይመለሳል።
|
||||
\v 6 ስለ እግዚአብሔር ማሰብ የሚገባህ አሁን ነው፡ምክንያቱም የብር ሰንሰለት እንደሚበጠስ ወይም የወርቅ ሳህን በቀላሉ ወድቆ እንደሚሰበር ወይም የውሃ መቅጃ በምንጩ አጠገብ እንደሚከሰከስ ወይም ባለ እሽክርክሪት ውሃ መቅጃ ጉድጓድ ላይ እንድሚሰበር ሁሉ እኛም ፈጥነን እንሞታለን። \v 7 ከዚያም ሥጋችን ይበሰብሳል፡ተመልሶም ዐፈር ይሆናል፡መንፈሳችንም ወደ ሰጠን ወደ እግዚአብሔር ይመለሳል።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 8 \v 9 8. ስለዚህ እኔ ሰባኪው ሁሉም ነገር ጊዜያዊና ከንቱ እንደ ሆነ እንደ ገና እናገራለሁ። 9. እኔ ሰባኪው በሰዎች ዘንድ እጅግ ጥበበኛ ነበርሁ፡ለሰዎችም ብዙ ነገር አስተምሬአለሁ፡ በጥልቀት በማሰብና በመመራመር በሥርዓትም በማዘጋጀት ብዙ ምሳሌዎችን አቀነባብሬ ጽፌአለሁ።
|
||||
\v 8 ስለዚህ እኔ ሰባኪው ሁሉም ነገር ጊዜያዊና ከንቱ እንደ ሆነ እንደ ገና እናገራለሁ። \v 9 እኔ ሰባኪው በሰዎች ዘንድ እጅግ ጥበበኛ ነበርሁ፡ለሰዎችም ብዙ ነገር አስተምሬአለሁ፡ በጥልቀት በማሰብና በመመራመር በሥርዓትም በማዘጋጀት ብዙ ምሳሌዎችን አቀነባብሬ ጽፌአለሁ።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 10 \v 11 10. ለመስማት ደስ የሚያሰኝ ቃል ለማግኘት ተግቼ ፈለግሁ፡ የጻፍሁትም ሁሉ ትክክልና እውነት ነው። 11. እኔም ሆንኩ ሌሎች ጠቢባን የተናገሩት ነገር ሰዎችን ምን ማድረግ እንደሚገባቸው የሚያስተምሩ ሲሆኑ፥ እንደ እረኛችንም ናቸው።
|
||||
\v 10 ለመስማት ደስ የሚያሰኝ ቃል ለማግኘት ተግቼ ፈለግሁ፡ የጻፍሁትም ሁሉ ትክክልና እውነት ነው። \v 11 እኔም ሆንኩ ሌሎች ጠቢባን የተናገሩት ነገር ሰዎችን ምን ማድረግ እንደሚገባቸው የሚያስተምሩ ሲሆኑ፥ እንደ እረኛችንም ናቸው።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 12 12. ስለዚህ ልጄ ሆይ፡የጻፍሁትን ነገር በሚገባ አስተውል፡ ሌሎች ከጻፉት የምታነበውን በጥንቃቄ ምረጥ። ይህ ብዙ መጻሕፍት የመጻፉ ጉዳይ መጨረሻ የሌለው አድካሚ ሥራ ነው። ሁሉንም ለማጥናት መሞከርም እጅግ አታካች ነው።
|
||||
\v 12 ስለዚህ ልጄ ሆይ፡የጻፍሁትን ነገር በሚገባ አስተውል፡ ሌሎች ከጻፉት የምታነበውን በጥንቃቄ ምረጥ። ይህ ብዙ መጻሕፍት የመጻፉ ጉዳይ መጨረሻ የሌለው አድካሚ ሥራ ነው። ሁሉንም ለማጥናት መሞከርም እጅግ አታካች ነው።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 13 \v 14 13. አሁን የነገርሁህን ሁሉ ሰምተሃል፡ የዚህም ሁሉ መደምደሚያ ይህ ነው፡ እግዚአብሔርን ፍራ፡ ትእዛዙንም ጠብቅ፡ምክንያቱም እነዚያ ትእዛዞች ሰዎች ሊያደርጉት የሚገባውን ዋና ፍሬ ነገር የሚገልጹ ናቸው።14. መልካምም ይሁን ክፉ በስውር ያደረግነው እንኳ ሳይቀር የሠራነው ማንኛውንም ነገር እግዚአብሔር ወደ ፍርድ እንደሚያመጣው መዘንጋት የለብንም።
|
||||
\v 13 አሁን የነገርሁህን ሁሉ ሰምተሃል፡ የዚህም ሁሉ መደምደሚያ ይህ ነው፡ እግዚአብሔርን ፍራ፡ ትእዛዙንም ጠብቅ፡ምክንያቱም እነዚያ ትእዛዞች ሰዎች ሊያደርጉት የሚገባውን ዋና ፍሬ ነገር የሚገልጹ ናቸው። \v 14 መልካምም ይሁን ክፉ በስውር ያደረግነው እንኳ ሳይቀር የሠራነው ማንኛውንም ነገር እግዚአብሔር ወደ ፍርድ እንደሚያመጣው መዘንጋት የለብንም።
|
|
@ -158,6 +158,11 @@
|
|||
"12-01",
|
||||
"12-03",
|
||||
"12-04",
|
||||
"12-05"
|
||||
"12-05",
|
||||
"12-06",
|
||||
"12-08",
|
||||
"12-10",
|
||||
"12-12",
|
||||
"12-13"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue