am_dan_text_ulb/04/28.txt

1 line
380 B
Plaintext

\v 28 \v 29 እነዚህ ነገሮች ሁሉ በናቡከደነፆር ላይ ደረሱ። ከዐሥራ ሁለት ወሮች በኋላ በባቢሎን ቤተ መንግሥት ሰገነት ላይ ሲመላለስ፣ \v 30 “ይህች ለንግሥናዬ መኖሪያ፣ ለክብሬም ግርማ እንድትሆን የመሠረትኋት ባቢሎን አይደለችምን?” አለ።