Thu Jul 28 2016 14:26:42 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
0f4ea67d4c
commit
805680b2a4
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 18 \v 19 \v 20 እርሱ አካሉ ለሆነችው ቤተ ክርስቲያን ራስ ነው። እርሱ የሁሉም መገኛና የሁሉም የመጀመሪያ፣ የሙታንም በኩር ነው። በመሆኑም በሁሉም ነገሮች መካከል የመጀመሪያ ነው። ይህም በእርሱ የእግዚአብሔር ሙላቱ ሁሉ እንዲኖር እግዚአብሔር ወደደ፤ እንዲሁም በልጁ በኩል ሁሉን ከራሱ ጋር ያስታርቅ ዘንድ ነው። ይህን ያደረገው እግዚአብሔር በልጁ በኩል በመስቀሉ ላይ በፈሰሰው ደም በሰማያት ወይም በምድር ያሉትን ነገሮች ሁሉ ሰላም አደረገው።
|
||||
\v 18 \v 19 \v 20 እርሱ አካሉ ለሆነችው ቤተ ክርስቲያን ራስ ነው። እርሱ የሁሉም መገኛና የሁሉም የመጀመሪያ፣ከሙታንም በኩር ነው። በመሆኑም በሁሉም ነገሮች መካከል የመጀመሪያ ነው። በእርሱ የእግዚአብሔር ሙላቱ ሁሉ እንዲኖርና እግዚአብሔር በልጁ በኩል ሁሉን ነገር ከራሱ ጋር ያስታርቅ ዘንድ ስለ ወደደ ነው። እግዚአብሔር ልጁ በመስቀል ላይ ባፈሰሰው ደም በሰማያትም ሆነ በምድር ያሉትን ነገሮች ሁሉ አስታረቀ።
|
Loading…
Reference in New Issue