am_act_text_ulb/21/30.txt

1 line
379 B
Plaintext

\v 30 ከተማውም ሁሉ ታወከ፤ ሕዝቡም በአንድነት ተሰባስበው ጳውሎስን ያዙት፤ ጎትተውም ከቤተ መቅደስ አስወጡት፤ በሮቹም ወዲያው ተዘጉ። \v 31 ሊገድሉት ሲሞክሩም፣ “ኢየሩሳሌም ሁሉ እጅግ ታውካለች” የሚል ወሬ ወደ ጭፍሮቹ አለቃ ደረሰ።