am_act_text_ulb/12/24.txt

1 line
286 B
Plaintext

\v 24 የእግዚአብሔር ቃል ግን እያደገና እየሰፋ ሄደ። \v 25 በርናባስና ሳውል ለኢየሩሳሌም የነበራቸውን ተልእኮ ከፈጸሙ በኋላ ተመለሱ፤ ማርቆስ የተባለውንም ዮሐንስን ይዘው ሄዱ።