am_act_text_ulb/12/18.txt

1 line
409 B
Plaintext

\v 18 በማግስቱም፣ ጴጥሮስን በሚመለከት ስለ ተከሠተው ነገር በወታደሮች መካከል መደናገጥ ሆነ። \v 19 ሄሮድስ ጴጥሮስን ከፈለገው በኋላ ሊያገኘው አልቻለም፤ ጠባቂዎችን መርምሮ እንዲገደሉ አዘዘ። ከዚያም ጴጥሮስ ከይሁዳ ወደ ቂሣሪያ ወርዶ በዚያ ተቀመጠ።