am_act_text_ulb/28/11.txt

1 line
355 B
Plaintext

\v 11 ከሦስት ወር በኋላ አፍንጫው ላይ የመንታ ወንድማማች ዓርማ በነበረበት ክረምቱን በደሴቲቱ ባሳለፈ የእስክንድርያ መርከብ ላይ ተሳፍረን ጕዞ ጀመርን። \v 12 ወደ ሲራኩስ ከተማ ከደረስን በኋላም እዚያ ሦስት ቀን ቆየን።