am_act_text_ulb/23/12.txt

1 line
258 B
Plaintext

\v 12 በነጋም ጊዜ፣ አንዳንድ አይሁድ ጳውሎስን ሳንገድል እኽል ውሃ አንቀምስም በማለት በመሐላ ተስማሙ። \v 13 ይህን የዶለቱትም ሰዎች ቍጥር ከአርባ በላይ ነበር።