Tue Aug 23 2016 08:30:11 GMT-0700 (Pacific Daylight Time)
This commit is contained in:
parent
4646e11122
commit
eff585cf77
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\c 1 \v 1 \v 2 \v 3 1-2 ቴዎፍሎስ ሆይ፣ ኢየሱስ እስካረገበት ቀን ድረስ ለማድረግና ለማስተማር የጀመረውን ሁሉ የሚናገረውን የመጀመሪያውን መጽሐፍ ጻፍሁ። ይህም የሆነው በመንፈስ ቅዱስ አማካይነት ምርጦቹን ካዘዛቸው በኋላ ነበር፤ 3 ለምርጦቹ ከመከራው በኋላ ሕያው ሆኖ ተገልጦላቸዋል። ስለ እግዚአብሔር መንግሥት በመናገርም አርባ ቀን እየታያቸው ቆየ።
|
||||
\c 1 \v 1 \v 2 1-2 ቴዎፍሎስ ሆይ፣ ኢየሱስ እስካረገበት ቀን ድረስ ለማድረግና ለማስተማር የጀመረውን ሁሉ የሚናገረውን የመጀመሪያውን መጽሐፍ ጻፍሁ። ይህም የሆነው በመንፈስ ቅዱስ አማካይነት ምርጦቹን ካዘዛቸው በኋላ ነበር፤ \v 3 ለምርጦቹ ከመከራው በኋላ ሕያው ሆኖ ተገልጦላቸዋል። ስለ እግዚአብሔር መንግሥት በመናገርም አርባ ቀን እየታያቸው ቆየ።
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 43 \v 44 \v 45 43 በሰው ሁሉ ላይ ፍርሀት መጣ፤ ብዙ ድንቆችና ምልክቶችም በሐዋርያት እጅ ተደረጉ። 44 ያመኑት ሁሉ በአንድነት ነበሩ፣ ሁሉም ነገር የጋራ ነበር፤ 45 መሬታቸውንና ንብረታቸውን እየሸጡም ለሁሉም እንደሚያስፈልገው ያካፍሉ ነበር።
|
Loading…
Reference in New Issue