Tue Aug 08 2017 15:20:03 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
8a7e886d53
commit
dfa62965a9
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\c 28 \v 1 ወደ መሬት በደኅና በደረስን ጊዜም፣ ደሴቲቱ ማልታ የምትባል መሆንዋን ዐወቅን። \v 2 የዚያች ደሴት ሰዎችም እንደ ነገሩ የሆነ ደግነት ብቻ አላደረጉልንም፤ ነገር ግን በማያቋርጠው ዝናምና ብርድ ምክንያት እሳት አንድደው ሁላችንንም ተቀበሉን።
|
||||
\c 28 \v 1 ወደ መሬት በደኅና በደረስን ጊዜም፣ ደሴቲቱ ማልታ የምትባል መሆንዋን ዐወቅን። \v 2 የዚያች ደሴት ሰዎችም የተለመደውን ደግነት እንኳ አላሳዩንም፤ ሆኖም፣ በማያቋርጠው ዝናብና ብርድ ምክንያት እሳት አንድደው ሁላችንንም ተቀበሉን።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 3 ነገር ግን ጳውሎስ ጭራሮ ሰብስቦ እሳቱ ላይ በጨመረው ጊዜ ከሙቀቱ የተነሣ አንድ እፉኝት ወጣና በእጁ ላይ ተጣበቀ። \v 4 የደሴቲቱ ሰዎችም እፉኝቱ ከእጁ ላይ ተንጠልጥሎ ባዩ ጊዜ እርስ በርሳቸው፣ “ይህ ሰው በእርግጥ ከባሕር ያመለጠ ነፍሰ ገዳይ ነው፤ በመሆኑም ፍትሕ በሕይወት እንዲኖር አልፈቀደለትም” ተባባሉ።
|
||||
\v 3 ነገር ግን ጳውሎስ ጭራሮ ሰብስቦ እሳቱ ላይ በጨመረው ጊዜ፣ ከሙቀቱ የተነሣ አንድ እፉኝት ወጣና በእጁ ላይ ተጣበቀ። \v 4 የደሴቲቱ ሰዎችም እፉኝቱ ከእጁ ላይ ተንጠልጥሎ ባዩ ጊዜ፣ እርስ በርሳቸው፣ “ይህ ሰው በእርግጥ ከባሕር ያመለጠ ነፍሰ ገዳይ ስለ ሆነ፣ ፍትሕ በሕይወት እንዲኖር አልፈቀደለትም” ተባባሉ።
|
|
@ -422,8 +422,8 @@
|
|||
"27-33",
|
||||
"27-36",
|
||||
"27-39",
|
||||
"27-42",
|
||||
"28-01",
|
||||
"28-03",
|
||||
"28-05",
|
||||
"28-07",
|
||||
"28-11",
|
||||
|
|
Loading…
Reference in New Issue