From dfa62965a9c8dbfa4f3d0042dfd118ed094e361f Mon Sep 17 00:00:00 2001 From: burje_duro Date: Tue, 8 Aug 2017 15:20:04 +0300 Subject: [PATCH] Tue Aug 08 2017 15:20:03 GMT+0300 (E. Africa Standard Time) --- 28/01.txt | 2 +- 28/03.txt | 2 +- manifest.json | 2 +- 3 files changed, 3 insertions(+), 3 deletions(-) diff --git a/28/01.txt b/28/01.txt index 85a4014..e443400 100644 --- a/28/01.txt +++ b/28/01.txt @@ -1 +1 @@ -\c 28 \v 1 ወደ መሬት በደኅና በደረስን ጊዜም፣ ደሴቲቱ ማልታ የምትባል መሆንዋን ዐወቅን። \v 2 የዚያች ደሴት ሰዎችም እንደ ነገሩ የሆነ ደግነት ብቻ አላደረጉልንም፤ ነገር ግን በማያቋርጠው ዝናምና ብርድ ምክንያት እሳት አንድደው ሁላችንንም ተቀበሉን። \ No newline at end of file +\c 28 \v 1 ወደ መሬት በደኅና በደረስን ጊዜም፣ ደሴቲቱ ማልታ የምትባል መሆንዋን ዐወቅን። \v 2 የዚያች ደሴት ሰዎችም የተለመደውን ደግነት እንኳ አላሳዩንም፤ ሆኖም፣ በማያቋርጠው ዝናብና ብርድ ምክንያት እሳት አንድደው ሁላችንንም ተቀበሉን። \ No newline at end of file diff --git a/28/03.txt b/28/03.txt index e5d192c..8fc5750 100644 --- a/28/03.txt +++ b/28/03.txt @@ -1 +1 @@ -\v 3 ነገር ግን ጳውሎስ ጭራሮ ሰብስቦ እሳቱ ላይ በጨመረው ጊዜ ከሙቀቱ የተነሣ አንድ እፉኝት ወጣና በእጁ ላይ ተጣበቀ። \v 4 የደሴቲቱ ሰዎችም እፉኝቱ ከእጁ ላይ ተንጠልጥሎ ባዩ ጊዜ እርስ በርሳቸው፣ “ይህ ሰው በእርግጥ ከባሕር ያመለጠ ነፍሰ ገዳይ ነው፤ በመሆኑም ፍትሕ በሕይወት እንዲኖር አልፈቀደለትም” ተባባሉ። \ No newline at end of file +\v 3 ነገር ግን ጳውሎስ ጭራሮ ሰብስቦ እሳቱ ላይ በጨመረው ጊዜ፣ ከሙቀቱ የተነሣ አንድ እፉኝት ወጣና በእጁ ላይ ተጣበቀ። \v 4 የደሴቲቱ ሰዎችም እፉኝቱ ከእጁ ላይ ተንጠልጥሎ ባዩ ጊዜ፣ እርስ በርሳቸው፣ “ይህ ሰው በእርግጥ ከባሕር ያመለጠ ነፍሰ ገዳይ ስለ ሆነ፣ ፍትሕ በሕይወት እንዲኖር አልፈቀደለትም” ተባባሉ። \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index e01edf9..95bf51a 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -422,8 +422,8 @@ "27-33", "27-36", "27-39", + "27-42", "28-01", - "28-03", "28-05", "28-07", "28-11",