Wed Aug 24 2016 16:26:57 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
weth-02 2016-08-24 16:26:58 +03:00
parent c602bcbe28
commit b2af49c45e
1 changed files with 1 additions and 1 deletions

View File

@ -1 +1 @@
ከዐሥር ቀናት በኋላ፣ ሊቀ ካህኑ አናንያ፣ አንዳንድ ሽማግሌዎች እና ነገር ዐዋቂው(ተናጋሪው) ጠርጡልዮን ወደዚያ ሄዱ። እነዚህ ሰዎች ወድ አገረ ገዡ ቀርበው በጳውሎስ ላይ ክስ አቀረቡበት። ጳውሎስ በአገረ ገዡ ፊት በቆመ ጊዜ ጠርጡልዮስ ጳውሎስን መክሰስ ጀመረ፤ አገረ ገዡንም እንዲህ አለው፤ « ታላቅ ሰላም ያገኘነው በአንተ ምክንያት ነው፤ የአንተ አርቆ አስተዋይነት ለሕዝባችን መልካም ተሓድሶ አስገኝቷል፤ ስለዚህ እጅግ የተመሰገንህ ፊሊክስ ሆይ! እኛ አንተ የምትሠራቸውን ሥራዎች ሁሉ በምስጋና እንቀበላቸዋለን።
\c 24 \v 1 \v 3 ከዐሥር ቀናት በኋላ፣ ሊቀ ካህኑ አናንያ፣ አንዳንድ ሽማግሌዎች እና ነገር ዐዋቂው(ተናጋሪው) ጠርጡልዮን ወደዚያ ሄዱ። እነዚህ ሰዎች ወድ አገረ ገዡ ቀርበው በጳውሎስ ላይ ክስ አቀረቡበት። \v 2 ጳውሎስ በአገረ ገዡ ፊት በቆመ ጊዜ ጠርጡልዮስ ጳውሎስን መክሰስ ጀመረ፤ አገረ ገዡንም እንዲህ አለው፤ « ታላቅ ሰላም ያገኘነው በአንተ ምክንያት ነው፤ የአንተ አርቆ አስተዋይነት ለሕዝባችን መልካም ተሓድሶ አስገኝቷል፤ ስለዚህ እጅግ የተመሰገንህ ፊሊክስ ሆይ! እኛ አንተ የምትሠራቸውን ሥራዎች ሁሉ በምስጋና እንቀበላቸዋለን።