Tue Aug 01 2017 15:52:53 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
e1b9787d76
commit
b2900ccdfa
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 26 በሚቀጥለው ቀን ሙሴ እየተጣሉ ወደ ነበሩ እስራኤላውያን መጣ፤ እርስ በርስ ሊያስታርቃቸውም ሞከረ፤ ‘እናንተ ሰዎች ሆይ፣ ወንድማማቾች ናችሁ፤ እርስ በርስ ለምን ትጐዳዳላችሁ?’ አለ። \v 27 ባልንጀራውን የጐዳው ግን ሙሴን ገፈተረው፤ እንደዚህም አለው“በእኛ ላይ ገዥና ዳኛ ያደረገህ ማን ነው? \v 28 ግብፃዊውን ትናንት እንደገደልኸው እኔንም ልትገድለኝ ትፈልጋለህ?” አለ።
|
||||
\v 26 በሚቀጥለው ቀን ሙሴ እየተጣሉ ወደ ነበሩ እስራኤላውያን መጣ፤ እርስ በርስ ሊያስታርቃቸውም ሞከረ፤ ‘እናንተ ሰዎች ሆይ፣ ወንድማማቾች ናችሁ፤ እርስ በርስ ለምን ትጐዳዳላችሁ?’ አለ። \v 27 ባልንጀራውን የጐዳው ግን ሙሴን ገፈተረው፤ እንደዚህም አለው፤ 'በእኛ ላይ ገዥና ዳኛ ያደረገህ ማን ነው? \v 28 ግብፃዊውን ትናንት እንደ ገደልኸው እኔንም ልትገድለኝ ትፈልጋለህን?'
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 29 ሙሴ ይህን ከሰማ በኋላ ሸሽቶ ሄደ፤ የሁለት ልጆች አባት በሆነበት በምድያም ምድር መጻተኛ ሆነ። \v 30 አርባ ዓመት ሲያልፍ በሲና ተራራ ምድረ በዳ በቊጥቋጦ ውስጥ በእሳት ነበልባል መልአክ ታየው።
|
||||
\v 29 ሙሴ ይህን ከሰማ በኋላ ሸሽቶ ሄደ፤ የሁለት ልጆች አባት በሆነበት በምድያም ምድር መጻተኛ ሆነ። \v 30 አርባ ዓመት ሲያልፍ፣ በሲና ተራራ ምድረ በዳ፣ በቊጥቋጦ ውስጥ በእሳት ነበልባል መልአክ ታየው።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 31 ሙሴ እሳቱን ሲያይ በሚታየው ተደነቀ፤ ሊመለከተው ሲቀርብም፣ እንዲህ የሚል የጌታ ድምፅ መጣ፤ \v 32 ‘እኔ የአባቶችህ አምላክ፣ የአብርሃም አምላክ፣ የይስሐቅም አምላክ፣ የያዕቆብም አምላክ ነኝ።’ ሙሴ ተንቀጠቀጠ፣ መመልከትም አልቻለም።
|
||||
\v 31 ሙሴ እሳቱን ሲያይ፣ በሚታየው ተደነቀ፤ ሊመለከተው ሲቀርብም፣ እንዲህ የሚል የጌታ ድምፅ መጣ፤ \v 32 ‘እኔ የአባቶችህ አምላክ፣ የአብርሃም አምላክ፣ የይስሐቅም አምላክ፣ የያዕቆብም አምላክ ነኝ።’ ሙሴ ተንቀጠቀጠ፣ መመልከትም አልቻለም።
|
|
@ -124,8 +124,8 @@
|
|||
"07-17",
|
||||
"07-20",
|
||||
"07-22",
|
||||
"07-26",
|
||||
"07-29",
|
||||
"07-31",
|
||||
"07-33",
|
||||
"07-35",
|
||||
"07-38",
|
||||
|
|
Loading…
Reference in New Issue