Mon Aug 07 2017 14:39:25 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
767444a4c4
commit
a08d56d5a6
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
||||||
\v 13 አጋንንት እናስወጣለን እያሉ ከቦታ ቦታ የሚዞሩ አይሁድ ነበሩ፤ እነርሱም የኢየሱስን ስም ለገዛ ጥቅማቸው ለማዋል፣ በክፉ መናፍስት ላይ እየጠሩ፣ “እንድትወጡ ጳውሎስ በሚሰብከው በኢየሱስ እናዛችኋለን” ይሉ ነበር።
|
\v 13 አጋንንት እናስወጣለን እያሉ ከቦታ ቦታ የሚዞሩ አይሁድ ነበሩ፤ እነርሱም የኢየሱስን ስም ለገዛ ጥቅማቸው ለማዋል፣ በክፉ መናፍስት ላይ እየጠሩ፣ “እንድትወጡ ጳውሎስ በሚሰብከው በኢየሱስ እናዛችኋለን” ይሉ ነበር።
|
||||||
\v 14 ይህን ያደረጉትም የነበሩትም የአይሁድ የካህናት አለቃ የነበረው የአስቄዋ ሰባት ወንድ ልጆች ነበሩ።
|
\v 14 ይህን ያደረጉትም የአይሁድ የካህናት አለቃ የነበረው የአስቄዋ ሰባት ወንድ ልጆች ነበሩ።
|
|
@ -1 +1 @@
|
||||||
\v 15 ክፉው መንፈስም፣ “ኢየሱስን ዐውቀዋለሁ፤ ጳውሎስንም ዐውቃለሁ፤ ለመሆኑ እናንተ እነማንናችሁ?” ብለው መለሱላቸው። \v 16 ክፉ መንፈስ ያለበትም ሰው ዘሎ ያዛቸው፤በርትቶባቸውም እስኪበቃቸው ድረስ ደበደባቸው። ቆስለውም ከዚያ ቤት ዕራቁታቸውን ሸሹ። \v 17 ይህም በኤፌሶን ይኖሩ በነበሩ የአይሁድና ግሪኮችም ሁሉ ዘንድ ታወቀ። እነርሱም ሁሉ በፍርሀት ተዋጡ፤ የጌታ ኢየሱስም ስም ተከበረ።
|
\v 15 ክፉው መንፈስም፣ “ኢየሱስን ዐውቀዋለሁ፤ ጳውሎስንም ዐውቃለሁ፤ ለመሆኑ እናንተ እነማን ናችሁ?” ብለው መለሱላቸው። \v 16 ክፉ መንፈስ ያለበትም ሰው ዘሎ ያዛቸው፤ አሸንፏቸውም ደበደባቸው። ቈስለውም ከዚያ ቤት ቈስለውምዕራቁታቸውን ሸሹ። \v 17 ይህም በኤፌሶን ይኖሩ በነበሩ የአይሁድና ግሪኮችም ሁሉ ዘንድ ታወቀ። እነርሱም ሁሉ በፍርሀት ተዋጡ፤ የጌታ ኢየሱስም ስም ተከበረ።
|
|
@ -307,7 +307,7 @@
|
||||||
"19-05",
|
"19-05",
|
||||||
"19-08",
|
"19-08",
|
||||||
"19-11",
|
"19-11",
|
||||||
"19-15",
|
"19-13",
|
||||||
"19-18",
|
"19-18",
|
||||||
"19-21",
|
"19-21",
|
||||||
"19-23",
|
"19-23",
|
||||||
|
|
Loading…
Reference in New Issue