Wed Aug 24 2016 15:36:57 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
weth-02 2016-08-24 15:36:58 +03:00
parent 12874a5c97
commit 971080216a
3 changed files with 5 additions and 2 deletions

View File

@ -1 +1 @@
\v 32 32 እርሱም ወዲያው ወታደሮችንና የመቶ አለቆችን ይዞ ሕዝቡ ወዳሉበት በሩጫ ወረደ። ሰዎቹም ሻለቃውንና ወታደሮችን ሲያዩ፣ ጳውሎስን መደብደብ አቆሙ። \v 33 33 ከዚያም ሻለቃው ወደ ጳውሎስ ሄዶ ያዘው፤ በሁለት ሰንሰለቶች እንዲታሰርም አዘዘ። እርሱም ስለ ማንነቱና ስለ ፈጸመው ድርጊት ጠየቀው።
\v 32 እርሱም ወዲያው ወታደሮችንና የመቶ አለቆችን ይዞ ሕዝቡ ወዳሉበት በሩጫ ወረደ። ሰዎቹም ሻለቃውንና ወታደሮችን ሲያዩ፣ ጳውሎስን መደብደብ አቆሙ። \v 33 ከዚያም ሻለቃው ወደ ጳውሎስ ሄዶ ያዘው፤ በሁለት ሰንሰለቶች እንዲታሰርም አዘዘ። እርሱም ስለ ማንነቱና ስለ ፈጸመው ድርጊት ጠየቀው።

1
21/34.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 34 ከሕዝቡም ግማሾቹ ስለ አንድ ነገር ሲጮኹ፣ ግማሹ ደግሞ ስለ ሌላ ነገር ይንጫጩ ነበር። ሻለቃውም ከጫጫታው ሁሉ የተነሣ፣ ስለ ምን እንደሚጮኹ እንኳ መለየት አልቻለም፤ ስለዚህ ጳውሎስን ወደ ወታደሮች ምሽግ እንዲያገቡት አዘዘ። \v 35 ጳውሎስ ወደ መወጣጫው ደረጃ በደረሰ ጊዜ፣ ከሕዝቡ ረብሻ የተነሣ፣ ወታደሮቹ ተሸክመውት ሄዱ። \v 36 ሕዝቡም፣ “አስወግደው!” እያሉ ከኋላ እየተከተሉት ይጮኹ ነበር።

View File

@ -48,6 +48,8 @@
"21-22",
"21-25",
"21-27",
"21-30"
"21-30",
"21-32",
"21-34"
]
}