Tue Aug 08 2017 12:34:02 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
d4a2c6b4dc
commit
8cff433b4f
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 13 ከጥቂት ቀናትም በኋላ ንጉሥ አግሪጳና በርኒቄ ይፋዊ የሥር ጉብኝት ለማድረግ ሊጎበኙት ወደ ቂሣርያ ወደ ፊስጦስ ሄዱ። \v 14 ንጉሥ አግሪጳ በዚያ ብዙ ቀናት ከተቀመጠ በኋላ፣ ፊስጦስ የጳውሎስን ጉዳይ ለንጉሡ አቀረበ፤ እንግዲህም አለ፤ “ፊልክ አስሮ የተወው አንድ ሰው በዚህ አለ። \v 15 እኔ በኢየሩሳሌም በነበርሁ ጊዜ የካህናት አለቆችና የአይሁድ ሽማግሌዎች ክስ መሥርተውበት ለእኔ አመለከቱ፤ እንድፈርድበትም ለመኑኝ። \v 16 ለዚህም የተከሰሰው ሰው በከሳሾቹ ፊት ቀርቦ ለተከሰሰበት ነገር እንዲከላከል ዕድል ሳይሰጠው አንድን ሰው አሳልፎ መስጠት የሮማውያን ልማድ አይደለም ብዬ መልስ ሰጠሁ።”
|
||||
\v 13 ከጥቂት ቀናትም በኋላ ንጉሥ አግሪጳና በርኒቄ ፊስጦስን ለመጐብኘት ቂሣርያ ደረሱ። \v 14 ንጉሥ አግሪጳ በዚያ ብዙ ቀን ከተቀመጠ በኋላ፣ ፊስጦስ የጳውሎስን ጉዳይ ለንጉሡ አቀረበ፤ እንዲህም አለ፤ “ፊልክ አስሮ የተወው አንድ ሰው በዚህ አለ። \v 15 እኔ በኢየሩሳሌም በነበርሁ ጊዜ የካህናት አለቆችና የአይሁድ ሽማግሌዎች ክስ መሥርተውበት ለእኔ አመለከቱ፤ እንድፈርድበትም ለመኑኝ። \v 16 ለዚህም የተከሰሰው ሰው በከሳሾቹ ፊት ቀርቦ ለተከሰሰበት ነገር እንዲከላከል ዕድል ሳይሰጠው አንድን ሰው አሳልፎ መስጠት የሮማውያን ልማድ አይደለም ብዬ መልስ ሰጠሁ።”
|
|
@ -390,7 +390,7 @@
|
|||
"25-04",
|
||||
"25-06",
|
||||
"25-09",
|
||||
"25-13",
|
||||
"25-11",
|
||||
"25-17",
|
||||
"25-21",
|
||||
"25-23",
|
||||
|
|
Loading…
Reference in New Issue