Thu Aug 25 2016 07:57:02 GMT-0700 (Pacific Daylight Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2016-08-25 07:57:02 -07:00
parent d21cc1f785
commit 8661926cbf
12 changed files with 15 additions and 13 deletions

View File

@ -1 +1 @@
\c 20 1 \v 1 ሁከቱ ካቆመ በኋላ፣ ጳውሎስ ደቀ መዛሙርቱን አስጠርቶ አበረታታቸው። ከዚያም ተሰናበታቸውና ወደ መቄዶንያ ለመሄድ ተነሣ። 2 \v 2 በእነዚያም አካባቢ እያለፈ ያመኑትን እጅግ ካበረታታ በኋላ፣ ወደ ግሪክ ገባ። 3 \v 3 እዚያም ሦስት ወር ተቀምጦ ወደ ሶርያ ለመሄድ ሲያስብ ሳለ አይሁድ አሤሩበት፤ ስለዚህ በመቄዶንያ አድርጎ ለመመለስ ወሰነ።
\c 20 \v 1 ሁከቱ ካቆመ በኋላ፣ ጳውሎስ ደቀ መዛሙርቱን አስጠርቶ አበረታታቸው። ከዚያም ተሰናበታቸውና ወደ መቄዶንያ ለመሄድ ተነሣ። \v 2 በእነዚያም አካባቢ እያለፈ ያመኑትን እጅግ ካበረታታ በኋላ፣ ወደ ግሪክ ገባ። \v 3 እዚያም ሦስት ወር ተቀምጦ ወደ ሶርያ ለመሄድ ሲያስብ ሳለ አይሁድ አሤሩበት፤ ስለዚህ በመቄዶንያ አድርጎ ለመመለስ ወሰነ።

View File

@ -1 +1 @@
4 \v 4 እስከ እስያ የሸኙትም የቤርያው የጴጥሮስ ልጅ ሱሲ፣ ከተሰሎንቄ የመጡት አርስጥሮኮስና ሲኮንዱስ፣ የደርቤኑ ጋይዮስ፣ ጢሞቴዎስ፣ እንዲሁም ከእስያ የመጡት ቲኪቆስና ጥሮፊሞስ ነበሩ። 5 \v 5 እነርሱም ወደ ፊታችን ቀድመው በጢሮአዳ ጠበቁን። 6 \v 6 እኛም ከቂጣ በዓል ቀን በኋላ፣ ከፊልጵስዩስ በመርከብ ተነሥተን በአምስት ቀን ውስጥ በጢሮአዳ ደረስንባቸው። እዚያም ሰባት ቀን ተቀመጥን።
\v 4 እስከ እስያ የሸኙትም የቤርያው የጴጥሮስ ልጅ ሱሲ፣ ከተሰሎንቄ የመጡት አርስጥሮኮስና ሲኮንዱስ፣ የደርቤኑ ጋይዮስ፣ ጢሞቴዎስ፣ እንዲሁም ከእስያ የመጡት ቲኪቆስና ጥሮፊሞስ ነበሩ። \v 5 እነርሱም ወደ ፊታችን ቀድመው በጢሮአዳ ጠበቁን። \v 6 እኛም ከቂጣ በዓል ቀን በኋላ፣ ከፊልጵስዩስ በመርከብ ተነሥተን በአምስት ቀን ውስጥ በጢሮአዳ ደረስንባቸው። እዚያም ሰባት ቀን ተቀመጥን።

View File

@ -1 +1 @@
\v 14 13 \v 13 እኛም ራሳችን ጳውሎስን ለማሳፈር ወዳሰብንበት ወደ አሶን ቀድመን በመርከብ ሄድን። እርሱም ያሰበው ይህንኑ ነበር፤ በመሬት ለመሄድ ዐቅዶ ነበርና። 14 በአሶን ሲያገኘንም፣ ወዳለንበት መርከብ አስገብተን ወደ ሚሊጢን ጕዞአችንን ቀጠልን።
13 \v 13 እኛም ራሳችን ጳውሎስን ለማሳፈር ወዳሰብንበት ወደ አሶን ቀድመን በመርከብ ሄድን። እርሱም ያሰበው ይህንኑ ነበር፤ በመሬት ለመሄድ ዐቅዶ ነበርና። 14 \v 14 በአሶን ሲያገኘንም፣ ወዳለንበት መርከብ አስገብተን ወደ ሚሊጢን ጕዞአችንን ቀጠልን።

View File

@ -1 +1 @@
\v 15 \v 16 15 ከዚያም በመርከብ ተነሣንና በማግስቱ ኪዩ የተባለች ደሴት ትይዩ ደረስን። በሚቀጥለውም ቀን ወደ ሳሞን ደሴት ጎራ ብለን፣ በማግስቱ ወደ ሚሊጢን ከተማ ገባን፤ 16 ጳውሎስም በእስያ ውስጥ ጊዜ ሳይፈጅ፣ ኤፌሶንን ዐልፎ በመርከብ ለመሄድ ወስኖ ነበርና፤ ምክንያቱም በተቻለው መጠን ሁሉ ለበዓለ ሃምሳ በኢየሩሳሌም ለመገኘት ቸኩሎ ነበር።
15 \v 15 ከዚያም በመርከብ ተነሣንና በማግስቱ ኪዩ የተባለች ደሴት ትይዩ ደረስን። በሚቀጥለውም ቀን ወደ ሳሞን ደሴት ጎራ ብለን፣ በማግስቱ ወደ ሚሊጢን ከተማ ገባን፤ 16 \v 16 ጳውሎስም በእስያ ውስጥ ጊዜ ሳይፈጅ፣ ኤፌሶንን ዐልፎ በመርከብ ለመሄድ ወስኖ ነበርና፤ ምክንያቱም በተቻለው መጠን ሁሉ ለበዓለ ሃምሳ በኢየሩሳሌም ለመገኘት ቸኩሎ ነበር።

View File

@ -1,2 +1,2 @@
\v 17 \v 18 \v 19 \v 20 \v 21 17 ሰዎችንም ከሚሊጢን ወደ ኤፌሶን ልኮ፣ የቤተ ክርስቲያን ሽማግሌዎችን ወደ ራሱ አስጠራቸው። 18 ወደ እነርሱ በመጡም ጊዜ፣ እንዲህ አላቸው፤
“ወደ እስያ ከገባሁበት ከመጀመሪያው ቀን ጀምሮ፣ ዘወትር እንዴት ከእናንተ ጋር እንደ ኖርሁ እናንተ ራሳችሁ ታውቃላችሁ። 19 ራሴን እጅግ ዝቅ በማድረግና በእንባ፣ እንዲሁም ከአይሁድ ሤራ የተነሣ በገጠመኝ መከራ ውስጥ ጌታን ማገልገል አላቋረጥሁም። 20 ጠቃሚ የሆነውን ነገር ሁሉ ለእናንተ ከመግለጽና በአደባባይም ሆነ ቤት ለቤት በመዞር እናንተን ከማስተማር ወደ ኋላ እንዳላልሁ ታውቃላችሁ። 21 በንስሐ ወደ እግዚአብሔር ስለ መመለስና በጌታችን በኢየሱስ ስለ ማመን አይሁድንና ግሪኮችን ጭምር እንዴት ሳስጠነቅቃቸው እንደ ነበር ታውቃላችሁ።
17 \v 17 ሰዎችንም ከሚሊጢን ወደ ኤፌሶን ልኮ፣ የቤተ ክርስቲያን ሽማግሌዎችን ወደ ራሱ አስጠራቸው። 18 \v 18 ወደ እነርሱ በመጡም ጊዜ፣ እንዲህ አላቸው፤
“ወደ እስያ ከገባሁበት ከመጀመሪያው ቀን ጀምሮ፣ ዘወትር እንዴት ከእናንተ ጋር እንደ ኖርሁ እናንተ ራሳችሁ ታውቃላችሁ። 19 \v 19 ራሴን እጅግ ዝቅ በማድረግና በእንባ፣ እንዲሁም ከአይሁድ ሤራ የተነሣ በገጠመኝ መከራ ውስጥ ጌታን ማገልገል አላቋረጥሁም። 20 \v 20 ጠቃሚ የሆነውን ነገር ሁሉ ለእናንተ ከመግለጽና በአደባባይም ሆነ ቤት ለቤት በመዞር እናንተን ከማስተማር ወደ ኋላ እንዳላልሁ ታውቃላችሁ። 21 \v 21 በንስሐ ወደ እግዚአብሔር ስለ መመለስና በጌታችን በኢየሱስ ስለ ማመን አይሁድንና ግሪኮችን ጭምር እንዴት ሳስጠነቅቃቸው እንደ ነበር ታውቃላችሁ።

View File

@ -1 +1 @@
\v 22 \v 23 \v 24 22 እንግዲህ ተመልከቱ፤ በመንፈስ ቅዱስ ታስሬ ወደ ኢየሩሳሌም እሄዳለሁ፤ እዚያም ምን እንደሚጠብቀኝ አላውቅም። 23 ነገር ግን መንፈስ ቅዱስ እስራትና መከራ እንደሚቆየኝ በየከተማው በመንገር ይመሰክርልኛል። 24 ነገር ግን ሩጫዬንና ከጌታ ኢየሱስ የተቀበልሁትን የእግዚአብሔርን ጸጋ ወንጌል የመመስከር አገልግሎት እስከምጨርስ ድረስ፣ እንደ ውድ ነገር በመቁጠር ለሕይወቴ አልሳሳላትም።
22 \v 22 እንግዲህ ተመልከቱ፤ በመንፈስ ቅዱስ ታስሬ ወደ ኢየሩሳሌም እሄዳለሁ፤ እዚያም ምን እንደሚጠብቀኝ አላውቅም። 23 \v 23 ነገር ግን መንፈስ ቅዱስ እስራትና መከራ እንደሚቆየኝ በየከተማው በመንገር ይመሰክርልኛል። 24 \v 24 ነገር ግን ሩጫዬንና ከጌታ ኢየሱስ የተቀበልሁትን የእግዚአብሔርን ጸጋ ወንጌል የመመስከር አገልግሎት እስከምጨርስ ድረስ፣ እንደ ውድ ነገር በመቁጠር ለሕይወቴ አልሳሳላትም።

View File

@ -1 +1 @@
\v 25 \v 26 \v 27 25 እንግዲህ ተመልከቱ፤ የእግዚአብሔርን መንግሥት እየሰበክሁ በመካከላችሁ የዞርሁትን የእኔን ፊት ሁላችሁ ዳግመኛ እንደማታዩ ዐውቃለሁ። 26 ስለዚህ ከማንም ደም ንጹሕ እንደ ሆንሁ ዛሬ እመሰክርላችኋለሁ፤ 27 ምክንያቱም ሙሉውን የእግዚአብሔር ፈቃድ ለእናንተ ከመግለጽ ወደ ኋላ ብዬ አላውቅም።
25 \v 25 እንግዲህ ተመልከቱ፤ የእግዚአብሔርን መንግሥት እየሰበክሁ በመካከላችሁ የዞርሁትን የእኔን ፊት ሁላችሁ ዳግመኛ እንደማታዩ ዐውቃለሁ። 26 \v 26 ስለዚህ ከማንም ደም ንጹሕ እንደ ሆንሁ ዛሬ እመሰክርላችኋለሁ፤ 27 \v 27 ምክንያቱም ሙሉውን የእግዚአብሔር ፈቃድ ለእናንተ ከመግለጽ ወደ ኋላ ብዬ አላውቅም።

View File

@ -1 +1 @@
\v 28 \v 29 \v 30 28 ስለዚህ በገዛ ራሱ ደም የገዛትን የጌታን ጉባኤ ትጠብቁ ዘንድ፣ ስለ ራሳችሁና መንፈስ ቅዱስ ጠባቂ አድርጎ በላያቸው ስለ ሾማችሁ፣ ስለ መንጋው ሁሉ ተጠንቀቁ። 29 እኔ ከሄድሁ በኋላ፣ ለመንጋው ርኅራኄ የሌላቸው አጥፊ ተኵላዎች በመካከላችሁ እንደሚገቡ ዐውቃለሁ፤ 30 ከእናንተው መካከል እንኳ ደቀ መዛሙርትን የራሳቸው ተከታዮች ለማድረግ አንዳንድ ሰዎች መጥተው ጠማማ እንደሚናገሩ ዐውቃለሁ።
28 \v 28 ስለዚህ በገዛ ራሱ ደም የገዛትን የጌታን ጉባኤ ትጠብቁ ዘንድ፣ ስለ ራሳችሁና መንፈስ ቅዱስ ጠባቂ አድርጎ በላያቸው ስለ ሾማችሁ፣ ስለ መንጋው ሁሉ ተጠንቀቁ። 29 \v 29 እኔ ከሄድሁ በኋላ፣ ለመንጋው ርኅራኄ የሌላቸው አጥፊ ተኵላዎች በመካከላችሁ እንደሚገቡ ዐውቃለሁ፤ 30 \v 30 ከእናንተው መካከል እንኳ ደቀ መዛሙርትን የራሳቸው ተከታዮች ለማድረግ አንዳንድ ሰዎች መጥተው ጠማማ እንደሚናገሩ ዐውቃለሁ።

View File

@ -1 +1 @@
\v 31 \v 32 31 ስለዚህ ተጠንቀቁ። ሳላቋርጥ ቀንና ሌሊት፣ ሁላችሁንም ሦስት ዓመት በእንባ እንዳገለገልኋችሁም አስታውሱ። 32 አሁንም ለእግዚአብሔርና ሊያንጻችሁ ለሚችለው፣ እንዲሁም በቅዱሳን ሁሉ መካከል ርስትን ሊሰጣችሁ ለሚችለው ለጸጋው ቃል ዐደራ እሰጣችኋለሁ።
31 \v 31 ስለዚህ ተጠንቀቁ። ሳላቋርጥ ቀንና ሌሊት፣ ሁላችሁንም ሦስት ዓመት በእንባ እንዳገለገልኋችሁም አስታውሱ። 32 \v 32 አሁንም ለእግዚአብሔርና ሊያንጻችሁ ለሚችለው፣ እንዲሁም በቅዱሳን ሁሉ መካከል ርስትን ሊሰጣችሁ ለሚችለው ለጸጋው ቃል ዐደራ እሰጣችኋለሁ።

View File

@ -1 +1 @@
\v 33 \v 34 \v 35 33 የማንንም ብር፣ ወርቅ ወይም ልብስ አልተመኘሁም። 34 እነዚህ እጆቼ የእኔንም፣ ከእኔ ጋር የነበሩትንም ሰዎች ፍላጎት ሲያሟሉ እንደ ነበር እናንተ ራሳችሁ ታውቃላችሁ። 35 ደካሞችን በሥራ እንዴት እንደምትረዱ፣ “ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ የተባረከ ነው” የሚለውንም የጌታ ኢየሱስን ቃል እንዴት እንደምታስታውሱ በሁሉም ረገድ አርአያ ሆንኋችሁ።
33 \v 33 የማንንም ብር፣ ወርቅ ወይም ልብስ አልተመኘሁም። 34 \v 34 እነዚህ እጆቼ የእኔንም፣ ከእኔ ጋር የነበሩትንም ሰዎች ፍላጎት ሲያሟሉ እንደ ነበር እናንተ ራሳችሁ ታውቃላችሁ። 35 \v 35 ደካሞችን በሥራ እንዴት እንደምትረዱ፣ “ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ የተባረከ ነው” የሚለውንም የጌታ ኢየሱስን ቃል እንዴት እንደምታስታውሱ በሁሉም ረገድ አርአያ ሆንኋችሁ።

View File

@ -1 +1 @@
\v 36 \v 37 \v 38 36 ይህን ሁሉ ካለ በኋላ፣ ተንበርክኮ ከሁላቸው ጋር ጸለየ። 37 ሁላቸውም እጅግ በማልቀስ ዐንገቱ ላይ ተጠምጥመው ሳሙት። 38 ፊቱን ዳግመኛ እንደማያዩ መናገሩም ከሁሉ በላይ አሳዘናቸው። ከዚያም እስከ መርከቡ ድረስ ሸኙት።
36 \v 36 ይህን ሁሉ ካለ በኋላ፣ ተንበርክኮ ከሁላቸው ጋር ጸለየ። 37 \v 37 ሁላቸውም እጅግ በማልቀስ ዐንገቱ ላይ ተጠምጥመው ሳሙት። 38 \v 38 ፊቱን ዳግመኛ እንደማያዩ መናገሩም ከሁሉ በላይ አሳዘናቸው። ከዚያም እስከ መርከቡ ድረስ ሸኙት።

View File

@ -312,6 +312,8 @@
"19-30",
"19-33",
"19-35",
"19-38"
"19-38",
"20-01",
"20-04"
]
}