Wed Aug 24 2016 23:28:11 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
14ca9f043c
commit
4f61dc93c5
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 16 ወደ ሮም በገባን ጊዜ ጳውሎስ ከሚጠብቀው ወታደር ጋር ብቻውን እንዲኖር ተፈቀደለት። \v 17 እንዲህም ሆነ፤ ከሦስት ቀን በኋላ ጳውሎስ በአይሁድ መካከል መሪዎች የነበሩትን ሰዎች አንድ ላይ ጠራ። በተሰበሰቡ ጊዜም እንዲህ አላቸው፤ “ወንድሞች ሆይ፣ በሕዝቡ ወይም በአባቶች ሥርዓት ላይ ያደረግሁት ነገር ባይኖርም እንኳ፣ ከኢየሩሳሌም በእስረኝነት ለሮማውያን እጅ ተላልፌ ተሰጠሁ። \v 18 እነርሱ ከመረመሩኝ በኋላ ለሞት የሚያበቃኝ ምክንያት ስላልነበረብኝ በነጻ ሊለቁኝ ፈልገው ነበር።
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 19 \v 20 19 ነገር ግን አይሁድ የሮማውያንን ፍላጎት ተቃውመው በተናገሩ ጊዜ፣ በሕዝቤ ላይ የማቀርበው ክስ ባይኖረኝም እንኳ፣ ወደ ቄሣር ይግባኝ ለማለት ተገደድሁ። 20 በዚህ ምክንያት ላያችሁና ላነጋግራችሁ ልመና አቅርቤአለሁ፤ ምክንያቱም እኔ በዚህ ሰንሰለት የታሰርሁት ለእስራኤል ስለ ተሰጠው እምነት ነው።”
|
|
@ -120,6 +120,7 @@
|
|||
"28-05",
|
||||
"28-07",
|
||||
"28-11",
|
||||
"28-13"
|
||||
"28-13",
|
||||
"28-16"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue