Wed Aug 24 2016 23:26:11 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
4306e0f6cb
commit
14ca9f043c
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 11 ከሦስት ወር በኋላ አፍንጫው ላይ የመንታ ወንድማማች ዓርማ በነበረበት ክረምቱን በደሴቲቱ ባሳለፈ የእስክንድርያ መርከብ ላይ ተሳፍረን ጕዞ ጀመርን። \v 12 ወደ ሲራኩስ ከተማ ከደረስን በኋላም እዚያ ሦስት ቀን ቆየን።
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 13 ከዚያም ተጕዘን ወደ ሬጊዩም ከተማ ደረስን። ከአንድ ቀን በኋላ የደቡብ ነፋስ ሽው አለ፤ በሁለት ቀንም ወደ ፑቲዮሉስ ከተማ መጣን። \v 14 እዚያም አንዳንድ ወንድሞችን አገኘንና ሰባት ቀን ከእነርሱ ጋር እንድንቆይ ተጋበዝን። በዚህ ዐይነት ወደ ሮም መጣን። \v 15 ከዚያም ወንድሞች ስለ እኛ ከሰሙ በኋላ ሊቀበሉን እስከ አፒዮስ ገበያና እስከ ሦስቱ ማደሪያዎች ድረስ መጡ። ጳውሎስ ወንድሞች ባየ ጊዜ፣ እግዚአብሔርን አመስግኖ ተጽናና።
|
|
@ -118,6 +118,8 @@
|
|||
"28-01",
|
||||
"28-03",
|
||||
"28-05",
|
||||
"28-07"
|
||||
"28-07",
|
||||
"28-11",
|
||||
"28-13"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue