Tue Aug 23 2016 09:34:39 GMT-0700 (Pacific Daylight Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2016-08-23 09:34:40 -07:00
parent 3437d742c3
commit 3ecb0e54cc
5 changed files with 5 additions and 0 deletions

1
07/17.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 17 \v 18 \v 19 17 እግዚአብሔር ለአብርሃም ገብቶት የነበረው የተስፋ ቃል ጊዜ ሲቃረብ፤ ሕዝቡ በግብፅ ውስጥ አደጉ በዙም፤ 18 በግብፅ ሌላ ንጉሥ፣ ስለ ዮሴፍ ያላወቀ ንጉሥ እስከ ተነሣ ድረስ። 19 ይኸው ንጉሥ ሕዝባችንን አታለለ፣ አባቶቻችንንም አስጨነቀ፣ ሕፃናታቸውን በሕይወት እንዳይኖሩ ወደ ውጭ መጣል ነበረባቸው።

1
07/20.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 20 \v 21 20 በዚያ ጊዜ ሙሴ ተወለደ፤ እርሱ በእግዚአብሔር ፊት በጣም ያማረ ነበር፣ በአባቱ ቤትም ሦስት ወር አደገ። 21 ወንዝ ውስጥ ሲጣል፣ የፈርዖን ሴት ልጅ ወስዳ እንደ ልጇ አሳደገችው።

1
07/22.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 22 \v 23 \v 24 \v 25 22 ሙሴ በግብፃውያን ትምህርት ሁሉ የሠለጠነ ነበር፤ በንግግሩና በሥራው ታላቅ ሰው ነበር። 23 አርባ ዓመት ሲሆነው ወንድሞቹን፣ የእስራኤልን ልጆች የመጎብኘት ሐሳብ ወደ ልቡ መጣ። 24 አንድ እስራኤላዊ ሲጠቃ አይቶ፣ ሙሴ ተከላከለለት፣ ግብፃዊውንም በመምታት የተጠቃውን ተበቅሎ ገደለው፤ 25 ሙሴ በእርሱ እጅ እግዚአብሔር እያዳናቸው መሆኑን ወንድሞቹ ያስተውላሉ ብሎ ዐሰበ፣ ነገር ግን አላስተዋሉም።

1
07/26.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 26 \v 27 \v 28 26 በሚቀጥለው ቀን ሙሴ እየታጣሉ ወደ ነበሩ እስራኤላውያን መጣ፤ እርስ በርስ ሊያስታርቃቸው ሞከር፤ ‘እናንተ ሰዎች ሆይ፣ ወንድማማቾች ናችሁ፤ እርስ በርስ ለምን ትጎዳዳላችሁ? አለ። 27 ነገር ግን ባልንጀራውን የጎዳው ሙሴን ገፈተረው፤ “በእኛ ላይ ገዥና ዳኛ ያደረገህ ማን ነው? ግብፃዊውን ትናንት እንደገደልኸው እኔንም ልትገድለኝ ትፈልጋለህ?” አለ።

1
07/29.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 29 \v 30 29 ሙሴ ይህን ከሰማ በኋላ ሸሽቶ ሄደ፤ የሁለት ልጆች አባት በሆነበት በምድያም ምድር መጻተኛ ሆነ። 30 አርባ ዓመት ሲያልፍ በሲና ተራራ ምድረ በዳ በቊጥቋጦ ውስጥ በእሳት ነበልባል መልአክ ታየው።