Mon Aug 07 2017 15:47:26 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
fb15e29568
commit
3dbb821a24
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 13 እኛም ራሳችን ጳውሎስን በመርከብ ለማሳፈር ወዳሰብንበት ወደ አሶን ቀድመን በመርከብ ሄድን። እርሱም ያሰበው ይህንኑ ነበር፤ በመርከብ ለመሄድ ዐቅዶ ነበርና። \v 14 በአሶን ሲያገኘንም፣ ወዳለንበት መርከብ አስገብተን ወደ ሚሊጢን ጕዞአችንን ቀጠልን።
|
||||
\v 13 እኛም ራሳችን ጳውሎስን በመርከብ ለማሳፈር ወዳሰብንበት ወደ አሶን ቀድመን በመርከብ ሄድን። እርሱም ያሰበው ይህንኑ ነበር፤ በመርከብ ለመሄድ ዐቅዶ ነበርና። \v 14 በአሶን ሲያገኘንም፣ ወዳለንበት መርከብ አስገብተነው ወደ ሚሊጢን ጕዞአችንን ቀጠልን።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 15 ከዚያም በመርከብ ተነሣንና በማግስቱ ኪዩ የተባለች ደሴት ትይዩ ደረስን። በሚቀጥለውም ቀን ወደ ሳሞን ደሴት ጎራ ብለን፣ በማግስቱ ወደ ሚሊጢን ከተማ ገባን፤ \v 16 ጳውሎስም በእስያ ውስጥ ጊዜ ሳይፈጅ፣ ኤፌሶንን ዐልፎ በመርከብ ለመሄድ ወስኖ ነበርና፤ ምክንያቱም በተቻለው መጠን ሁሉ ለበዓለ ሃምሳ በኢየሩሳሌም ለመገኘት ቸኩሎ ነበር።
|
||||
\v 15 ከዚያም በመርከብ ተነሣንና በማግስቱ ኪዩ በምትባለዋ ደሴት ትይዩ ደረስን። በሚቀጥለውም ቀን ወደ ሳሞን ደሴት ጎራ ብለን፣ በማግስቱ ወደ ሚሊጢን ከተማ ገባን፤ \v 16 ጳውሎስም በእስያ ውስጥ ጊዜ ሳያባክን፣ ኤፌሶንን ዐልፎ በመርከብ ለመሄድ ወስኖ ነበርና፤ ምክንያቱም በተቻለው መጠን ሁሉ ለበዓለ ኀምሳ በኢየሩሳሌም ለመገኘት ቸኵሎ ነበር።
|
|
@ -323,7 +323,7 @@
|
|||
"20-07",
|
||||
"20-09",
|
||||
"20-11",
|
||||
"20-15",
|
||||
"20-13",
|
||||
"20-17",
|
||||
"20-22",
|
||||
"20-25",
|
||||
|
|
Loading…
Reference in New Issue