Mon Aug 07 2017 15:55:26 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
e3ed17d541
commit
2c44e1f2a3
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 31 ስለዚህ ተጠንቀቁ። ሳላቋርጥ ቀንና ሌሊት፣ ሁላችሁንም ሦስት ዓመት በእንባ እንዳገለገልኋችሁም አስታውሱ። \v 32 አሁንም ለእግዚአብሔርና ሊያንጻችሁ ለሚችለው፣ እንዲሁም በቅዱሳን ሁሉ መካከል ርስትን ሊሰጣችሁ ለሚችለው ለጸጋው ቃል ዐደራ እሰጣችኋለሁ።
|
||||
\v 31 ስለዚህ ተጠንቀቁ። ሳላቋርጥ ቀንና ሌሊት፣ ሁላችሁንም ሦስት ዓመት በእንባ እንዳገለገልኋችሁም አስታውሱ። \v 32 አሁንም ለእግዚአብሔርና ሊያንጻችሁ፣ እንዲሁም በቅዱሳን ሁሉ መካከል ርስትን ሊሰጣችሁ ለሚችለው ለጸጋው ቃል ዐደራ እሰጣችኋለሁ።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 33 የማንንም ብር፣ ወርቅ ወይም ልብስ አልተመኘሁም። \v 34 እነዚህ እጆቼ የእኔንም፣ ከእኔ ጋር የነበሩትንም ሰዎች ፍላጎት ሲያሟሉ እንደ ነበር እናንተ ራሳችሁ ታውቃላችሁ። \v 35 ደካሞችን በሥራ እንዴት እንደምትረዱ፣ “ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ የተባረከ ነው” የሚለውንም የጌታ ኢየሱስን ቃል እንዴት እንደምታስታውሱ በሁሉም ረገድ አርአያ ሆንኋችሁ።
|
||||
\v 33 የማንንም ብር፣ ወርቅ ወይም ልብስ አልተመኘሁም። \v 34 እነዚህ እጆቼ የእኔንም፣ ከእኔ ጋር የነበሩትንም ሰዎች ፍላጎት ሲያሟሉ እንደ ነበር እናንተ ራሳችሁ ታውቃላችሁ። \v 35 ደካሞችን በሥራ እንዴት እንደምትረዱ፣ “ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ የተባረከ ነው” የሚለውንም የጌታ ኢየሱስን ቃል እንዴት እንደምታስታውሱ በሁሉም ረገድ አርኣያ ሆንኋችሁ።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 36 ይህን ሁሉ ካለ በኋላ፣ ተንበርክኮ ከሁላቸው ጋር ጸለየ። \v 37 ሁላቸውም እጅግ በማልቀስ ዐንገቱ ላይ ተጠምጥመው ሳሙት። \v 38 ፊቱን ዳግመኛ እንደማያዩ መናገሩም ከሁሉ በላይ አሳዘናቸው። ከዚያም እስከ መርከቡ ድረስ ሸኙት።
|
||||
\v 36 ጳውይህን ሁሉ ካለ በኋላ፣ ተንበርክኮ ከሁላቸው ጋር ጸለየ። \v 37 ሁላቸውም እጅግ በማልቀስ ዐንገቱ ላይ ተጠምጥመው ሳሙት። \v 38 ፊቱን ዳግመኛ እንደማያዩ መናገሩም ከሁሉ በላይ አሳዘናቸው። ከዚያም እስከ መርከቡ ድረስ ሸኙት።
|
|
@ -329,8 +329,8 @@
|
|||
"20-22",
|
||||
"20-25",
|
||||
"20-28",
|
||||
"20-31",
|
||||
"20-33",
|
||||
"20-36",
|
||||
"21-01",
|
||||
"21-03",
|
||||
"21-05",
|
||||
|
|
Loading…
Reference in New Issue