Tue Aug 08 2017 15:06:03 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
1574d9dd7d
commit
2a66a0145f
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 27 በዐሥራ አራተኛውም ሌሊት፣ በአድርያቲክ ባሕር ወዲያና ወዲህ እየተንገላታን እያለን፣ እኩለ ሌሊት ገደማ፣ መርከበኞቹ ወደ መሬት የቀረቡ መሰላቸው። \v 28 የባሕር ጥልቀት መለኪያ ገመድ ጣሉና ጥልቀቱን አርባ ሜትር ሆኖ አገኙት፤ ከጥቂት ጊዜ በኋላ መለኪያውን ሲወሉ ሠላሳ ሜትር አገኙ። \v 29 ከአለቆቹ ጋር እንጋጫለን ብለውም ፈሩ፤ ስለዚህ ከኋላ አራት መልሕቆችን አውርደው ቶሎ እንዲነጋ ጸለዩ።
|
||||
\v 27 በዐሥራ አራተኛውም ሌሊት፣ በአድርያቲክ ባሕር ወዲያና ወዲህ እየተንገላታን እያለን፣ እኩለ ሌሊት ገደማ፣ መርከበኞቹ ወደ መሬት የቀረቡ መሰላቸው። \v 28 የባሕር ጥልቀት መለኪያ ገመድ ጣሉና ጥልቀቱን አርባ ሜትር ሆኖ አገኙት፤ ከጥቂት ጊዜ በኋላ፣ መለኪያውን ሲጥሉም ሠላሳ ሜትር ሆኖ አገኙት። \v 29 ከዐለቶቹ ጋር እንጋጫለን ብለውም ፈሩ፤ ስለዚህ ከኋላ አራት መልሕቆችን አውርደው ቶሎ እንዲነጋ ጸለዩ።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 30 መርከበኞቹ መርከቡን ትተው ለመሄድ መንገድ ይፈልጉ ነበር።ከቀስቱ መልሕቆችን የሚጥሉ መስለው ጀልባውን ወደ ባሕሩ አወረዱ። \v 31 ጳውሎስ ግን መቶ አለቃውንና ወታደሮቹን፣ “እነዚህ ሰዎች በመርከቡ ካልቆዩ በቀር፣ እናንተ ለመዳን አትችሉም” አላቸው። \v 32 ከዚያም ወታደሮቹ የጀልባውን ገመዶች ቆርጠው እንዲንሳፈፍ አደረጉት።
|
||||
\v 30 መርከበኞቹ መርከቡን ትተው ለመሄድ መንገድ ይፈልጉና ነበር። ከቀስቱ መልሕቆችን የሚጥሉ መስለው ጀልባውን ወደ ባሕሩ አወረዱ። \v 31 ጳውሎስ ግን መቶ አለቃውንና ወታደሮቹን፣ “እነዚህ ሰዎች በመርከቡ ካልቆዩ በቀር፣ እናንተ ለመዳን አትችሉም” አላቸው። \v 32 ከዚያም ወታደሮቹ የጀልባውን ገመዶች ቆርጠው እንዲንሳፈፍ አደረጉት።
|
|
@ -417,7 +417,7 @@
|
|||
"27-19",
|
||||
"27-21",
|
||||
"27-23",
|
||||
"27-30",
|
||||
"27-27",
|
||||
"27-33",
|
||||
"27-36",
|
||||
"27-39",
|
||||
|
|
Loading…
Reference in New Issue