Tue Aug 08 2017 14:58:03 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
55d2d46d02
commit
1574d9dd7d
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 23 ምክንያቱም ባለፈው ሌሊት የእርሱ የሆንሁትና ደግሞም የማመልከው የእግዚአብሔር መልአክ በአጠገቤ ቆሞ እንዲህ ብሏል፤ \v 24 “ጳውሎስ ሆይ፣ አትፍራ። በቄሣር ፊት ልትቆም ይገባሃል፤ ተመልከት፤ እግዚአብሔር በቸርነቱ ዐብረውህ የሚጓዙትን ሁሉ ሰጥቶሃል። \v 25 ስለዚህ እናንተ ሰዎች፣ አይዞአችሁ፤ ልክ እንደ ተናገረኝ እንደሚሆን እግዚአብሔርን አምነዋለሁ። \v 26 ነገር ግን ወደ አንዲት ደሴት ደርሰን ልናርፍ ይገባል።
|
||||
\v 23 ምክንያቱም ባለፈው ሌሊት የእርሱ የሆንሁትና ደግሞም የማመልከው የእግዚአብሔር መልአክ በአጠገቤ ቆሞ እንዲህ ብሏል፤ \v 24 “ጳውሎስ ሆይ፣ አትፍራ። በቄሣር ፊት ልትቆም ይገባሃል፤ ተመልከት፤ እግዚአብሔር በቸርነቱ ዐብረውህ የሚጓዙትን ሁሉ ሰጥቶሃል። \v 25 ስለዚህ እናንተ ሰዎች፣ አይዞአችሁ፤ ልክ እንደ ተናገረኝ እንደሚሆን እግዚአብሔርን አምነዋለሁ። \v 26 ነገር ግን ወደ አንዲት ደሴት ደርሰን ልናርፍ ይገባል።”
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 27 ዐሥራ አራተኛውም ሌሊት በደረሰ ጊዜ፣ በአድርያቲክ ባሕር ወዲያና ወዲህ እየተንገላታን እያለን፣ እኩለ ሌሊት ገደማ መርከበኞቹ ወደ የብስ የቀረቡ መሰላቸው። \v 28 የባሕር ጥልቀት መለኪያ ገመድ ጣሉና ጥልቀቱን አርባ ሜትር ሆኖ አገኙት፤ ከጥቂት ጊዜ በኋላ መለኪያውን ሲወሉ ሠላሳ ሜትር አገኙ። \v 29 ከአለቆቹ ጋር እንጋጫለን ብለውም ፈሩ፤ ስለዚህ ከኋላ አራት መልሕቆችን አውርደው ቶሎ እንዲነጋ ጸለዩ።
|
||||
\v 27 በዐሥራ አራተኛውም ሌሊት፣ በአድርያቲክ ባሕር ወዲያና ወዲህ እየተንገላታን እያለን፣ እኩለ ሌሊት ገደማ፣ መርከበኞቹ ወደ መሬት የቀረቡ መሰላቸው። \v 28 የባሕር ጥልቀት መለኪያ ገመድ ጣሉና ጥልቀቱን አርባ ሜትር ሆኖ አገኙት፤ ከጥቂት ጊዜ በኋላ መለኪያውን ሲወሉ ሠላሳ ሜትር አገኙ። \v 29 ከአለቆቹ ጋር እንጋጫለን ብለውም ፈሩ፤ ስለዚህ ከኋላ አራት መልሕቆችን አውርደው ቶሎ እንዲነጋ ጸለዩ።
|
|
@ -416,7 +416,7 @@
|
|||
"27-17",
|
||||
"27-19",
|
||||
"27-21",
|
||||
"27-27",
|
||||
"27-23",
|
||||
"27-30",
|
||||
"27-33",
|
||||
"27-36",
|
||||
|
|
Loading…
Reference in New Issue