Tue Aug 23 2016 09:36:39 GMT-0700 (Pacific Daylight Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2016-08-23 09:36:40 -07:00
parent 3ecb0e54cc
commit 29d11f1988
5 changed files with 7 additions and 0 deletions

1
07/31.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 31 \v 32 31 ሙሴ እሳቱን ሲያይ በሚታየው ተደነቀ፤ ሊመለከተው ሲቀርብም፣ እንዲህ የሚል የጌታ ድምፅ መጣ፤ 32 ‘እኔ የአባቶችህ አምላክ፣ የአብርሃም አምላክ፣ የይስሐቅም አምላክ፣ የያዕቆብም አምላክ ነኝ።’ ሙሴ ተንቀጠቀጠ፣ መመልከትም አልቻለም።

1
07/33.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 33 \v 34 33 ጌታም ለሙሴ እንዲህ አለ፤ ‘የቆምህበት ስፍራ ቅዱስ ስፍራ ነውና ጫማህን አውልቅ። 34 በግብፅ ውስጥ ያሉትን የሕዝቦቼን ሥቃይ በእርግጥ አይቻለሁ፤ የሥቃይ ጩኸታቸውን ሰምቻለሁ፤ ላድናቸውም ወርጃለሁ አሁን ና፣ ወደ ግብፅ እልክሃለሁ።’

1
07/35.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 35 \v 36 \v 37 35 “በእኛ ላይ ገዥና ዳኛ ያደረገህ ማን ነው?” ባሉ ጊዜ ተቀባይነትን ያሳጡት ይህ ሙሴ፦ እግዚአብሔር ገዥም ታዳጊም አድርጎ የላከው ነው። እግዚአብሔር ሙሴን በቊጥቋጦው ውስጥ በታየው መልአክ እጅ ላከው። 36 በግብፅና በቀይ ባሕር፣ በአርባ ዓመታቱ ወቅትም በምድረ በዳ ተአምራትንና ምልክቶችን ካደረገ በኋላ፣ ሙሴ ሕዝቡን ከግብፅ አወጣቸው። 37 ‘እግዚአብሔር ከወንድሞቻችሁ መካከል እንደ እኔ ያለ ነቢይ ያስነሣላችኋል’ ብሎ ለእስራኤል ሕዝብ የተናገረው ያው ሙሴ ነው።

1
07/38.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 38 \v 39 \v 40 38 ይህ ሰው ሲና ተራራ ላይ ያናግረው ከነበረው መልአክ ጋር በምድረ በዳው በጉባኤ ውስጥ የነበረ ሰው ነው። ይህ ሰው ከአባቶችችን ጋር ነበረ፤ ይህ ለእኛ ሊሰጥ ሕያው ቃልን የተቀበለ ሰውም ነው። 39 ይህ አባቶቻችን ለመታዘዝ እምቢ ያሉት ሰው ነው፤ አባቶቻችንም ገፉት፤ በልባቸውም ወደ ግብፅ ተመለሱ። 40 በዚያ ጊዜ አሮንን እንዲህ አሉት፤ ‘የሚመሩንን አማልክት ሥራልን። ከግብፅ ምድር መርቶ ያወጣን ይህ ሙሴ፣ ምን እንዳጋጠመው አናውቅም።

3
07/41.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,3 @@
\v 41 \v 42 41 ስለዚህ በእነዚያ ቀኖች ጥጃ ሠርተው ለጣዖቱ መሥዋዕት አቀረቡ፤ ከእጆቻቸው ሥራ የተነሣም ደስ አላቸው። 42 እግዚአብሔር ግን ዘወር አለ፣ የሰማይ ከዋክብትን እንዲያመልኩም አሳልፎ ሰጣቸው፤ በነቢያት መጽሐፍ እንደ ተጻፈ፦
የእስራኤል ቤት ሆይ፣ አርባ ዓመት በምድረ በዳ፣
የታረዱ እንስሳትንና መሥዋዕቶችን አቀረባችሁልኝን?