Wed Aug 24 2016 22:57:42 GMT-0700 (Pacific Daylight Time)
This commit is contained in:
parent
194d23a491
commit
298b105eb1
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 20 \v 21 20 በዚያ ጊዜ ሙሴ ተወለደ፤ እርሱ በእግዚአብሔር ፊት በጣም ያማረ ነበር፣ በአባቱ ቤትም ሦስት ወር አደገ። 21 ወንዝ ውስጥ ሲጣል፣ የፈርዖን ሴት ልጅ ወስዳ እንደ ልጇ አሳደገችው።
|
||||
\v 20 በዚያ ጊዜ ሙሴ ተወለደ፤ እርሱ በእግዚአብሔር ፊት በጣም ያማረ ነበር፣ በአባቱ ቤትም ሦስት ወር አደገ። \v 21 ወንዝ ውስጥ ሲጣል፣ የፈርዖን ሴት ልጅ ወስዳ እንደ ልጇ አሳደገችው።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 22 \v 23 \v 24 \v 25 22 ሙሴ በግብፃውያን ትምህርት ሁሉ የሠለጠነ ነበር፤ በንግግሩና በሥራው ታላቅ ሰው ነበር። 23 አርባ ዓመት ሲሆነው ወንድሞቹን፣ የእስራኤልን ልጆች የመጎብኘት ሐሳብ ወደ ልቡ መጣ። 24 አንድ እስራኤላዊ ሲጠቃ አይቶ፣ ሙሴ ተከላከለለት፣ ግብፃዊውንም በመምታት የተጠቃውን ተበቅሎ ገደለው፤ 25 ሙሴ በእርሱ እጅ እግዚአብሔር እያዳናቸው መሆኑን ወንድሞቹ ያስተውላሉ ብሎ ዐሰበ፣ ነገር ግን አላስተዋሉም።
|
||||
\v 22 ሙሴ በግብፃውያን ትምህርት ሁሉ የሠለጠነ ነበር፤ በንግግሩና በሥራው ታላቅ ሰው ነበር። \v 23 አርባ ዓመት ሲሆነው ወንድሞቹን፣ የእስራኤልን ልጆች የመጎብኘት ሐሳብ ወደ ልቡ መጣ። \v 24 አንድ እስራኤላዊ ሲጠቃ አይቶ፣ ሙሴ ተከላከለለት፣ ግብፃዊውንም በመምታት የተጠቃውን ተበቅሎ ገደለው፤ \v 25 ሙሴ በእርሱ እጅ እግዚአብሔር እያዳናቸው መሆኑን ወንድሞቹ ያስተውላሉ ብሎ ዐሰበ፣ ነገር ግን አላስተዋሉም።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 26 \v 27 \v 28 26 በሚቀጥለው ቀን ሙሴ እየታጣሉ ወደ ነበሩ እስራኤላውያን መጣ፤ እርስ በርስ ሊያስታርቃቸው ሞከር፤ ‘እናንተ ሰዎች ሆይ፣ ወንድማማቾች ናችሁ፤ እርስ በርስ ለምን ትጎዳዳላችሁ?’ አለ። 27 ነገር ግን ባልንጀራውን የጎዳው ሙሴን ገፈተረው፤ “በእኛ ላይ ገዥና ዳኛ ያደረገህ ማን ነው? ግብፃዊውን ትናንት እንደገደልኸው እኔንም ልትገድለኝ ትፈልጋለህ?” አለ።
|
||||
\v 28 26 \v 26 በሚቀጥለው ቀን ሙሴ እየታጣሉ ወደ ነበሩ እስራኤላውያን መጣ፤ እርስ በርስ ሊያስታርቃቸው ሞከር፤ ‘እናንተ ሰዎች ሆይ፣ ወንድማማቾች ናችሁ፤ እርስ በርስ ለምን ትጎዳዳላችሁ?’ አለ። 27 \v 27 ነገር ግን ባልንጀራውን የጎዳው ሙሴን ገፈተረው፤ “በእኛ ላይ ገዥና ዳኛ ያደረገህ ማን ነው? ግብፃዊውን ትናንት እንደገደልኸው እኔንም ልትገድለኝ ትፈልጋለህ?” አለ።
|
|
@ -114,6 +114,9 @@
|
|||
"07-06",
|
||||
"07-09",
|
||||
"07-11",
|
||||
"07-14"
|
||||
"07-14",
|
||||
"07-17",
|
||||
"07-20",
|
||||
"07-22"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue