Tue Aug 23 2016 21:00:11 GMT-0700 (Pacific Daylight Time)
This commit is contained in:
parent
db516dc027
commit
1b7afb78e6
|
@ -0,0 +1,6 @@
|
|||
\v 47 \v 48 \v 49 \v 50 47 ነገር ግን ሰሎሞን ለእግዚአብሔር ቤት ሠራለት። 48 ይሁን እንጂ፣ ልዑሉ በእጅ በተሠሩ ቤቶች ውስጥ አይኖርም፤ ይህም ነቢዩ እንደሚናገረው ያለ፦
|
||||
49 ሰማይ ዙፋኔ፣
|
||||
ምድርም የእግሬ መርገጫ ነው።
|
||||
ምን ዐይነት ቤት ትሠሩልኝ ትችላላችሁ? ይላል ጌታ፤
|
||||
ወይስ የማርፍበት ስፍራ የት ነው?
|
||||
50 እጄ እነዚህን ሁሉ አልሠራችምን?
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 51 \v 52 \v 53 51 እናንተ ዐንገተ ደንዳኖች፣ ልባችሁንና ጆሮዎቻችሁን ያልተገረዛችሁ፣ ሁልጊዜ መንፈስ ቅዱስን ትቃወማላችሁ፤ አባቶቻችሁ እንዳደረጉትም ታደርጋላችሁ። 52 ከነቢያት የእናንተ አባቶች ያላሳደዱት የትኛው ነው? እነርሱ ከጻድቁ መምጣት ቀድመው የተናገሩ ነቢያትን ገድለዋል፤ እናንተም አሁን ጻድቁን የምትክዱና የምትገድሉ ሆናችኋል፤ 53 መላእክት ያዳኑትን ሕግ የተቀበላችሁ እናንተ፣ ነገር ግን አልጠበቃችሁትም።”
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 54 \v 55 \v 56 54 አሁን የሸንጎው አባላት እነዚህን ነገሮች ሲሰሙ፣ በልባቸው እጅግ ተቆጡ፣ ጥርሳቸውንም በእስጢፋኖስ ላይ አፋጩ። 55 ነገር ግን እርሱ በመንፈስ ቅዱስ ተሞልቶ፣ ወደ ሰማይ አተኵሮ ተመለከተ፣ የእግዚአብሔርንም ክብር አየ፤ ኢየሱስንም በእግዚአብሔር ቀኝ ቆሞ አየው። 56 እስጢፋኖስ፣ “እነሆ፣ ሰማያት ተከፍተው፣ የሰው ልጅም በእግዚአብሔር ቀኝ ቆሞ አየሁ” አለ።
|
Loading…
Reference in New Issue