Tue Aug 23 2016 09:24:39 GMT-0700 (Pacific Daylight Time)
This commit is contained in:
parent
c22d7ee053
commit
02bf1abaa9
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 26 \v 27 \v 28 26 ስለዚህ ሹሙ ከመኮንኖች ጋር ሄደ፣ መልሶም አመጣቸው፤ ያመጧቸው ግን በኃይል አልነበረም፣ ሕዝቡ በድንጋይ ይወግራቸዋል ብለው ፈርተው ነበርና። 27 አምጥተዋቸው በነበረ ጊዜ፣ በሸንጎው ፊት አቆሟቸው። ሊቀ ካህናቱም ጠየቃቸው። እንዲህ ብሎ 28 “በዚህ ስም እንዳታስተምሩ በጥብቅ አስጠንቅቀናችሁ ነበር፣ እናንተ ግን ኢየሩሳሌምን በትምህርታችሁ ሞልታችኋታል፤ የዚህን ሰው ደም በእኛ ላይ ለማምጣትም ትፈልጋላችሁ።”
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 29 \v 30 \v 31 \v 32 29 ጴጥሮስና ሐዋርያቱ ግን መልሰው፤ “ለሰው ከመታዘዝ ይልቅ ለእግዚአብሔር ልንታዘዝ ይገባል። 20 የአባቶቻችን አምላክ በዕንጨት ላይ በመስቀል የገደላችሁትን ኢየሱስን አስነሣው። 31 አዳኝና የሁሉ የበላይ እንዲሆን፣ ለእስራኤል ንስሐንና የኃጢአት ይቅርታን ለመስጠት እግዚአብሔር በቀኙ ከፍ ከፍ አደረገው። 32 እኛ እግዚአብሔር ለሚታዘዙት የሰጠው መንፈስ ቅዱስ የእነዚህ ነገሮች ምስክሮች ነን።”
|
Loading…
Reference in New Issue