Tue Aug 23 2016 09:22:39 GMT-0700 (Pacific Daylight Time)
This commit is contained in:
parent
5e2bee438d
commit
c22d7ee053
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 19 \v 20 \v 21 19 ይሁን እንጂ፣ የጌታ መልአክ በሌሊት የወኅኒ ቤቱን በር ከፈተው፤ ወደ ውጭ አውጥቶአቸውም እንዲህ አላቸው፤ “ሂዱ፣ በቤተ መቅደስ ውስጥ ቁሙና የዚህን ሕይወት ቃሎች ሁሉ ለአሕዝቡ ተናገሩ።” 21 ይህን ሲሰሙም ንጋት ላይ ወደ ቤተ መቅድስ ገቡና አስተማሩ። ነገር ግን ሊቀ ካህናቱና ከእርሱ ጋር የነበሩት መጡ፣ ሸንጎውንም በአንድነት፣ የእስራኤል ሕዝብ ሽማግሌዎችንም ጠሩ፤ ሐዋርያቱን እንዲያመጧቸውም ወደ ወህኒ ቤት ላኩ።
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 22 \v 23 22 ነገር ግን የተላኩት መኮንኖች በወህኒ ቤቱ ውስጥ አላገኗቸውም፤ ተመልሰው በመሄድም ለሸንጎው ተናገሩ፣ 23 “ወህኒ ቤቱን በደኅና እንደተቆለፈና ጠባቂዎችም በር ላይ እንደ ቆሙ አግኝተናል፤ በከፈትነው ጊዜ ግን በውስጥ ማንንም አላገኘንም።”
|
Loading…
Reference in New Issue