am_act_text_ulb/14/21.txt

1 line
462 B
Plaintext
Raw Normal View History

\v 21 \v 22 21. በዚያም ከተማ ወንጌልን ሰብከው ብዙ ደቀ መዛሙርትን ካፈሩ በኃላ፣ ወደ ሊስጥራ ፣ ወደ ኢቆንዮንና ወደ አንጾኪያ ተመለሱ።22. የደቀመዛሙርቱንም ልብ እያበረቱ በእምነት እንዲጸኑ መከሯቸው።ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ለመግባት በብዙ መከራ ውስጥ ማለፍ እንዳለብንም ነገሯቸው።