1 line
371 B
Plaintext
1 line
371 B
Plaintext
|
\v 4 \v 5 4 ከእነርሱም ጋር ዐብሮ ሳለ ከኢየሩሳሌም እንዳይወጡ አዘዛቸው፤ ነገር ግን ከእኔ የሰማችሁትን አብ የሰጠውን ተስፋ ጠብቁ፤ 5 ዮሐንስ በውሃ አጥምቆ ነበር፤ እናንተ ግን በጥቂት ቀናት ውስጥ በመንፈስ ቅዱስ ትጠመቃላችሁ አለ።
|