am_act_text_ulb/02/25.txt

4 lines
303 B
Plaintext
Raw Normal View History

\v 25 \v 26 25 ዳዊት ስለ እርሱ እንዲህ ብሎ ይናገራልና፦
‘ጌታን ሁልጊዜ በፊቴ አየሁት፣
በቀኜ ነውና አልናወጥም።
26 ስለዚህ ልቤ ተደሰተ፣ አንደበቴም ሐሤት አደረገ። ሥጋዬም በተስፋ ያድራል።