am_2co_text_ulb/05/09.txt

1 line
393 B
Plaintext

ስለሆነም ግባችን ያደረግነው ይሄንን ነው፥በቤት ብንሆን ወይም ከቤት ብንለይ እርሱን እናስደስት ዘንድ። እያንዳንዳችን በሰውነታችን የሰራነውን መልካምም ሆነ ክፉ እንቀበል ዘንድ ሁላችን በክርስቶስ የፍርድ መምበር ፊት መቅረባችን ግድ ነው።